" የአፍሪካ ዋንጫ ለማለፍ ብዙ እድል ያለን ኒጀር ሜዳ ላይ ነው ።
አፍሪካ ዋንጫ አልፈን ታሪካዊ ተጫዋች መሆን እንፈልጋለን እኔ ፣ ጌታነህ ከበደ እና ሽመልስ በቀለ በባለፈው የአፍሪካ ዋንጫ የቡድን ስብስብ ውስጥ ነበርን ፣ አሁን አልፈን ደግሞ ሁለተኛው መሆን እንፈልጋለን ።
እሱን ደግሞ እናሳካዋለን " ! ሲል የዋልያዎቹ ግብ ጠባቂ ጀማል ጣሰው አስተያየቱን ሰጥቷል ።
📽 የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን
@tikvahethsport @kidusyoftahe
>>Click here to continue<<