TG Telegram Group & Channel
🇪🇹 ኢትዮ ፕሪሜርሊግ™ ⚽️ | United States America (US)
Create: Update:

" የአፍሪካ ዋንጫ ለማለፍ ብዙ እድል ያለን ኒጀር ሜዳ ላይ ነው ።

አፍሪካ ዋንጫ አልፈን ታሪካዊ ተጫዋች መሆን እንፈልጋለን እኔ ፣ ጌታነህ ከበደ እና ሽመልስ በቀለ በባለፈው የአፍሪካ ዋንጫ የቡድን ስብስብ ውስጥ ነበርን ፣ አሁን አልፈን ደግሞ ሁለተኛው መሆን እንፈልጋለን ።

እሱን ደግሞ እናሳካዋለን " ! ሲል የዋልያዎቹ ግብ ጠባቂ ጀማል ጣሰው አስተያየቱን ሰጥቷል ።

📽 የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን

@tikvahethsport @kidusyoftahe

This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
" የአፍሪካ ዋንጫ ለማለፍ ብዙ እድል ያለን ኒጀር ሜዳ ላይ ነው ።

አፍሪካ ዋንጫ አልፈን ታሪካዊ ተጫዋች መሆን እንፈልጋለን እኔ ፣ ጌታነህ ከበደ እና ሽመልስ በቀለ በባለፈው የአፍሪካ ዋንጫ የቡድን ስብስብ ውስጥ ነበርን ፣ አሁን አልፈን ደግሞ ሁለተኛው መሆን እንፈልጋለን ።

እሱን ደግሞ እናሳካዋለን " ! ሲል የዋልያዎቹ ግብ ጠባቂ ጀማል ጣሰው አስተያየቱን ሰጥቷል ።

📽 የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን

@tikvahethsport @kidusyoftahe


>>Click here to continue<<

🇪🇹 ኢትዮ ፕሪሜርሊግ™ ⚽️




Share with your best friend
VIEW MORE

United States America Popular Telegram Group (US)