TG Telegram Group & Channel
🇪🇹 ኢትዮ Students | United States America (US)
Create: Update:

በአዲሶ አበባ በዛሬዉ ዕለት በጣለዉ ከባድ ዝናብ የ 4 ሰዎች ህይወት አለፈ።

በዛሬው ዕለት ሚያዚያ 21 ቀን 2016 ዓ.ም ንጋት ላይ በቦሌ ክ/ከተማ በወረዳ 11 ወረገኑ እየተባለ በሚጠራው አካባቢ የጣለዉን ዝናብ ተከትሎ በተከሰተ የጎርፍ አደጋ የአራት ሰዎች ህይወት ማለፉን የአዲስ አበባ እሳትና አደጋ ስጋት አመራር አስታዉቋል ።

@ETHIOSTUDENTS
@ETHIOSTUDENTS

በአዲሶ አበባ በዛሬዉ ዕለት በጣለዉ ከባድ ዝናብ የ 4 ሰዎች ህይወት አለፈ።

በዛሬው ዕለት ሚያዚያ 21 ቀን 2016 ዓ.ም ንጋት ላይ በቦሌ ክ/ከተማ በወረዳ 11 ወረገኑ እየተባለ በሚጠራው አካባቢ የጣለዉን ዝናብ ተከትሎ በተከሰተ የጎርፍ አደጋ የአራት ሰዎች ህይወት ማለፉን የአዲስ አበባ እሳትና አደጋ ስጋት አመራር አስታዉቋል ።

@ETHIOSTUDENTS
@ETHIOSTUDENTS


>>Click here to continue<<

🇪🇹 ኢትዮ Students






Share with your best friend
VIEW MORE

United States America Popular Telegram Group (US)