📍#እሮጣለሁ
ወደ ጎዳና እየወጡ ያሉ ወገኖቻችን ጉዳይ ከፍተኛ ትኩረት የሚፈልግበት ደረጃ ላይ ደርሷል።
❤️ሁላችንም በትብብር ችግሩን ለመቅረፍ የሚጠበቅብንን እንወጣ። የሜሪጆይ ቤተሰብ እያደረገ ያለውን ጥረት እደግፋለሁ።
እኔም ከቤተሰቤ ጋር በሜሪጆይ ሩጫ ላይ እሳተፋለሁ።
ታህሳስ 14; 2016 ተመዝግቧል! እሮጣለሁ፤
#ወገኖቼን_ከጎዳና_አነሳለሁ
1) የሩጫው መሪ ቃል፡-
አሳሳቢ ደረጃ ላይ የደረሰው ወደ ጎዳና የወጡ ወገኖቻችን በተለይም ከልጅ ጋር ጎዳና ያሉትን እናቶች በማሰብ፤ የሩጫው መሪ ቃል “እሮጣለሁ፤ ወገኖቼን ከጎዳና አነሳለሁ!” የሚል ነው፡፡
2) ሩጫው የሚደረግበት ቀን፡- ታህሳስ 14፤ 2016
3) መነሻና መድረሻ፡- ከቴዎድሮስ አደባባይ እስከ መስቀል አደባባይ
4) ሩጫው የሚሸፍነው ኪሎ ሜትር፡- 5 ኪሎ ሜትር
5) የቲሸርት ዋጋ፡- 400 ብር ለአዋቂዎች እና 300 ብር ለልጆችና አዋቂዎች
6) ቲሸርት ስርጭት የሚደረግባቸው ቀኖች፡- ከታህሳስ 8 – 13፤ 2016 ዓ.
ቲሸርት መግዢያ መንገዶች፤
በሜሪጆይ ቴሌግራም ቦት @MaryJoybot በኩል መመዝገብ ይችላሉ
ለበለጠ መረጃ፤ ስልክ 0994535353 | 0983636363 | 0987626262
>>Click here to continue<<