TG Telegram Group & Channel
ስብዕናችን #Humanity | United States America (US)
Create: Update:

📍#እሮጣለሁ

ወደ ጎዳና እየወጡ ያሉ ወገኖቻችን ጉዳይ ከፍተኛ ትኩረት የሚፈልግበት ደረጃ ላይ ደርሷል።

❤️ሁላችንም በትብብር ችግሩን ለመቅረፍ የሚጠበቅብንን እንወጣ። የሜሪጆይ ቤተሰብ እያደረገ ያለውን ጥረት እደግፋለሁ።

እኔም ከቤተሰቤ ጋር በሜሪጆይ ሩጫ ላይ እሳተፋለሁ።

ታህሳስ 14; 2016 ተመዝግቧል! እሮጣለሁ፤

#ወገኖቼን_ከጎዳና_አነሳለሁ

1) የሩጫው መሪ ቃል፡-
አሳሳቢ ደረጃ ላይ የደረሰው ወደ ጎዳና የወጡ ወገኖቻችን በተለይም ከልጅ ጋር ጎዳና ያሉትን እናቶች በማሰብ፤ የሩጫው መሪ ቃል “እሮጣለሁ፤ ወገኖቼን ከጎዳና አነሳለሁ!” የሚል ነው፡፡

2) ሩጫው የሚደረግበት ቀን፡- ታህሳስ 14፤ 2016

3) መነሻና መድረሻ፡- ከቴዎድሮስ አደባባይ እስከ መስቀል አደባባይ

4) ሩጫው የሚሸፍነው ኪሎ ሜትር፡-               5 ኪሎ ሜትር

5) የቲሸርት ዋጋ፡- 400 ብር ለአዋቂዎች እና 300 ብር ለልጆችና አዋቂዎች

6) ቲሸርት ስርጭት የሚደረግባቸው ቀኖች፡- ከታህሳስ 8 – 13፤ 2016 ዓ.
ቲሸርት መግዢያ መንገዶች፤

በሜሪጆይ ቴሌግራም ቦት @MaryJoybot በኩል መመዝገብ ይችላሉ

ለበለጠ መረጃ፤ ስልክ 0994535353 | 0983636363 | 0987626262

This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
📍#እሮጣለሁ

ወደ ጎዳና እየወጡ ያሉ ወገኖቻችን ጉዳይ ከፍተኛ ትኩረት የሚፈልግበት ደረጃ ላይ ደርሷል።

❤️ሁላችንም በትብብር ችግሩን ለመቅረፍ የሚጠበቅብንን እንወጣ። የሜሪጆይ ቤተሰብ እያደረገ ያለውን ጥረት እደግፋለሁ።

እኔም ከቤተሰቤ ጋር በሜሪጆይ ሩጫ ላይ እሳተፋለሁ።

ታህሳስ 14; 2016 ተመዝግቧል! እሮጣለሁ፤

#ወገኖቼን_ከጎዳና_አነሳለሁ

1) የሩጫው መሪ ቃል፡-
አሳሳቢ ደረጃ ላይ የደረሰው ወደ ጎዳና የወጡ ወገኖቻችን በተለይም ከልጅ ጋር ጎዳና ያሉትን እናቶች በማሰብ፤ የሩጫው መሪ ቃል “እሮጣለሁ፤ ወገኖቼን ከጎዳና አነሳለሁ!” የሚል ነው፡፡

2) ሩጫው የሚደረግበት ቀን፡- ታህሳስ 14፤ 2016

3) መነሻና መድረሻ፡- ከቴዎድሮስ አደባባይ እስከ መስቀል አደባባይ

4) ሩጫው የሚሸፍነው ኪሎ ሜትር፡-               5 ኪሎ ሜትር

5) የቲሸርት ዋጋ፡- 400 ብር ለአዋቂዎች እና 300 ብር ለልጆችና አዋቂዎች

6) ቲሸርት ስርጭት የሚደረግባቸው ቀኖች፡- ከታህሳስ 8 – 13፤ 2016 ዓ.
ቲሸርት መግዢያ መንገዶች፤

በሜሪጆይ ቴሌግራም ቦት @MaryJoybot በኩል መመዝገብ ይችላሉ

ለበለጠ መረጃ፤ ስልክ 0994535353 | 0983636363 | 0987626262


>>Click here to continue<<

ስብዕናችን #Humanity




Share with your best friend
VIEW MORE

United States America Popular Telegram Group (US)