💥 Gyokeres Arteta Priority
በክረምቱ የዝውውር መስኮት አርሰናል አጥቂ ለማስፈረም ክፍተኛ ጥረት እንደሚያደርግ ግልፅ የሆነ ሲሆን በብዙ የስፖርት ዘገባዎች አርሰናል በአጥቂ ክፍል ላይ ሶስት ተጨዋቾችን እንደ አማራጭ የያዘ ሲሆን እነዚህም ሶስት ተጨዋቾች ቶኒ ፣ ኦሲምሄን እና ዮኬሬሽ ናቸው
SPORTMOLE ባወጣው መረጃ ሚኬል አርቴታ ቶኒን እና ኦስሜህን ለማስፈረም ከመፎካከር ይልቅ Gyokeresን ለማዘዋወር ፍላጎት እንዳሳዬ ዘግበዋል።
SHARE | @ETHIO_ARSENAL
>>Click here to continue<<