ሶሰቱ የሃብት ምንጮች!
በገንዘብ በማደግ ራሳችንን ከመቻል አልፈን ለቤተሰባችንና ለወዳጆቻችን ለመትረፍ ከፈለግን ያለን የሃብት ምንጭ በገንዘብ ብቻ እንደማይወሰን መገንዘብ አስፈላጊ ነው፡፡
እንደ ጤንነት እና የመሳሰሉን ወሳኝ ሁኔታዎች እንደ ሃብት የመቁጠራችን እውነታ እንደተጠበቀ ሆኖ . . .
1. ከገንዘብ የሚነሳ ሃብት አለ፣
2. ከጊዜ የሚነሳ ሃብት አለ፣
3. ከእውቀት የሚነሳ ሃብት አለ፡፡
የእነዚህን የሶስቱን የሃብት መነሻዎች መስተጋብር (interaction) በሚገባ ማወቅና ከየትኛው መነሳት እንዳለብን መገንዘብ በጣም መሰረታዊ ነው፡፡
አንዱ ካለን ሌላኛውን እንዴት መውለድ እንደምንችልና ያንን የወለድነውን ደግሞ መልሰን የመጀመሪያውን ለማባዛት እንዴት መስራት እንዳለብን የማወቅን ጥበብ ይጠይቃል፡፡
በዚህና በመሳሰሉት ተግባራዊ ክህሎቶች ለመሰልጠንና ለማደግ የተዘጋጀላችሁ ስልጠና አለና ከመመዝገብ ችላ አትበሉ፡፡
የስልጠው ርእስ፡- “የገንዘብ አስተዳደር ክህሎት እና ዲሲፕሊን” (Money Management Skills and Discipline)
ስልጠናው የሚሰጠው፡- በዶ/ር ኢዮብ ማሞ
ስልጠናው የሚሰጥበት መንገድ፡- በonline (telegram live)
የስልጠናው ቀናት፡- ሰኔ 19, ሰኔ 26፣ ሐምሌ 3, ሐምሌ 10 እና ሐምሌ 17 (ለአምስት ኃሙስ ምሽቶች)
የስልጠናው ሰዓት፡- ለአምስቱም ኃሙሶች ከምሽቱ 3፡00 እስከ 5፡00 (በኢትዮጲያ አቆጣጠር)
የምዝገባ መረጃ፡- መረጃውን ለመቀበል ከዚህ በታች ባለው የ telegram link inbox በማድረግ ፍላጎቶትን ሲገል መረጃው ይላክሎታል
@DrEyobmamo
>>Click here to continue<<
