ከሳምንቱም፡በፊተኛው፡ቀን፥መግደላዊት፡ማርያም፥ገና፡ጨለማ፡ሳለ፡ማለዳ፡ወደ፡መቃብር፡ መጣች፤ድንጋዩም፡ከመቃብሩ፡ተፈንቅሎ፡አየች። ያየችውንም ለደቀመዛሙርቱ ሄዳ ነገረች።
ደቀመዛሙርቱም፡ፈርተውም፡ፊታቸውን፡ወደ፡ምድር፡አቀርቅረው፡ሳሉ፥እንዲህ፡አሏቸው"ሕያውን፡ከሙታን፡መካከል፡
ስለ፡ምን፡ትፈልጋላችኹ"ተነሥቷል፡በዚህ፡የለም።
ሉቃ24፥1-5
ዩሐ 20፥1-3
እንኳን ለትንሳኤ በዓል አደረሳችሁ።
ለመላው ክርስቲያኖች ሁሉ መልካም በዓል እንዲሆንላችሁ ተመኘን።
@DBUDAILY
@DBU11
@DBU_ENTERTAINMENT
>>Click here to continue<<