ይህ ድርጅት "እየተጠቀምን እንጥቀም" በሚል መሪ ቃል የተለያዩ የስራ ፈጠራ እና ሀሳቦችን በመፍጠር በተለያየ መንገድ ገቢ በማስገባት በስሩ አቅመ ደካሞችን ይረዳል አሁንም ስራውን አጠናክሮ ቀጥሎ
👉በምትፈልጉት ፅሁፍ
👉በምትፈልጉት የማሰራያ ገመድ ከለር
👉የፈለጋቹትን ትዕዛዝ ተቀብለን የዕጅ ጌጥ በመስራት ላይ እንገኛለን እርሶም ይዘዙን በተመጣጣኝ ዋጋ እንሰራለን
ለማዘዝ በውስጥ መስመራችን👇👇
@Arwah35 ወይም
📲0935563061
📲0985317004
📲0965207768 ይደውሉልን
🛑ከ50 በላይ ሲያዙን ያሉበት ድረስ በነፃ እናመጣለን
እርሶም ይህንን ጌጥ በማዘዝና በመግዛት ድርጅቱን በማገዝ ወላጅ አልባ ህፃናትንና አቅመ ደካሞችን በአቅሞ ያግዙ እንዲሁም በዚ በጎ ተግባር ላይ በአቅሞ መሳተፍ የምትፈልጉ👇 👇
👉ቢሯችን በአካል በመምጣት
👉 በመደወል ወይም በውስጥ መስመራችን ያነጋግሩን📲📲
🏢አድራሻችን፦ ጀሞ 2 አዜብ የገበያ ማዕከል ፊትለፊት ወሊፈን ህንፃ 4ተኛ ፎቅ
አራሂሙን በጎ አድራጎት ድርጅት
አዲስ አበባ ቅርንጫፍ
>>Click here to continue<<