#የ ፅዳት ዘመቻ
🌼የ2014 የትምህርት ዘመን🌼
🔷በአራሂሙን አዲስ አበባ ቅርንጫፍ አባላት እና በኸይር ፈላጊዎች ሁሉ የተዘጋጀው የትምህርት ቤት የፅዳት ዘመቻ እነሆ ቀናቶቹን ቆጥሮ ቀኑ ደረሰ፡፡ እርሶም በዚህ ኽይር ስራ ላይ ተሳታፊ እንዲሆኑ ከኛ ጋር በመሆን ይሳተፉ፡፡ አለምገና ዋቶ በሚገኘው የላይኛው የመሰናዶ ትምህርት ቤት ከቀኑ2:30 - 6:00 ድረስ ለመስራት ዝግጅታችንን ጨርሰናል፡፡በመሆኑም የመልካም ስራ ተሳታፊ አቅም ይበልጥ ስለሚያስፈልግ በሰአቱ እንድትገኙ በአክብሮት እንጠይቃለን፡፡
#በእለተ እሁድ ከጠዋቱ 2:30
#ቀን 23/01/2014 ዓ.ም
# በስራው ላይ መሳተፍ ምትፈልጉ እስከ ቅዳሜ ድረስ ያሳውቁ
🙏🙏እናመሰግናለን🙏🙏
🟠አራሂሙን በጎ አድራጎት ድርጅት🟠
🌸ፅዱ አከባቢን መፍጠር ራእያችን ነው!
🔹እኛ እያለን ወላጅ አልባ ህፃናትና አቅመደካሞች አይቸገሩም!
አድራሻ፡-ጀሞ ሁለት ወሊፈን ህንፃ 4ኛ ፎቅ
ስ.ቁ📞...0985317004
📞...0919414792
🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼
🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼
🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼
>>Click here to continue<<