🔹🔹ሁሉም በአቅሙ የቻለውን ያደርጋል...ይሰጣል..ያስነይታል
*ፓስታ
*መኮረኒ
*ሩዝ
*ዘይት
*ዱቄት
*ላርጎ
*ሳሙና
#እናም_ሌላም ነገሮችን መነየታ ማስነየት እንዲሁም ስራው ላይ መሳተፍ ምትፈልጉ መንገዱ ክፍት ነው።።
ኑ..በአብሮነት የመልካምነትን አሻራ በማሳረፍ የአቅመ ደካሞችን እና ወላጅ አልባ ህፃናትን ደስታ ዳግም እናብራ!!!
🔹አራሂሙን በጎ አድራጎት ድርጅት አዲስ አበባ ቅርንጫፍ
ለበለጠ መረጃ
📲0985317004
📲0935563061
ይደውሉ
አድራሻ፦ጀሞ 2 ወሊፈን ህንፃ 4ተኛ ፎቅ
>>Click here to continue<<