TG Telegram Group & Channel
ሐዋርያዊ መልሶች | United States America (US)
Create: Update:

ዛሬ ቅዳሴ ላይ ከተነበበው የቅዱስ ወንጌል ክፍል:

“ወላጆች እንደ ሌላቸው ልጆች አልተዋችሁም..”
[ዮሐንስ 14: 18]

ጌታችን ኢየሱስ ሊሞት በሚቃረብበት በዛን ወቅት ተከታዮቹን ሲያጽናና “ወላጆች እንደ ሌላቸው ልጆች አልተዋችሁም..” አላቸው.. ስለዚህም ሞቶ አይቀርም ይልቁንም ተነሥቶ ተመልሶ ወደ እነርሱ ይመጣልና ነው..

ከዛ በኋላም ግን ወደ አባቱ ይሄዳል ያርጋል.. ያኔስ ተከታዮቹን ወላጆች እንደሌላቸው ልጆች ተዋቸው..?? በፍጹም “ለዘላለም ከእናንተ ጋር ይኖር ዘንድ መንፈስ ቅዱስን እልክላችኋለሁ” አላቸው.. ስለዚህም ቤተ ክርስቲያን ሁሌም ቢሆን በመንፈስ ቅዱስ ከኢየሱስ ጋር ትኖራለች..

ጌታ ሁሌም ከእኛ ጋር ነው..
መልካም የጌታ ቀን

@Apostolic_Answers

ዛሬ ቅዳሴ ላይ ከተነበበው የቅዱስ ወንጌል ክፍል:

“ወላጆች እንደ ሌላቸው ልጆች አልተዋችሁም..”
[ዮሐንስ 14: 18]

ጌታችን ኢየሱስ ሊሞት በሚቃረብበት በዛን ወቅት ተከታዮቹን ሲያጽናና “ወላጆች እንደ ሌላቸው ልጆች አልተዋችሁም..” አላቸው.. ስለዚህም ሞቶ አይቀርም ይልቁንም ተነሥቶ ተመልሶ ወደ እነርሱ ይመጣልና ነው..

ከዛ በኋላም ግን ወደ አባቱ ይሄዳል ያርጋል.. ያኔስ ተከታዮቹን ወላጆች እንደሌላቸው ልጆች ተዋቸው..?? በፍጹም “ለዘላለም ከእናንተ ጋር ይኖር ዘንድ መንፈስ ቅዱስን እልክላችኋለሁ” አላቸው.. ስለዚህም ቤተ ክርስቲያን ሁሌም ቢሆን በመንፈስ ቅዱስ ከኢየሱስ ጋር ትኖራለች..

ጌታ ሁሌም ከእኛ ጋር ነው..
መልካም የጌታ ቀን

@Apostolic_Answers


>>Click here to continue<<

ሐዋርያዊ መልሶች




Share with your best friend
VIEW MORE

United States America Popular Telegram Group (US)