ይህ የምታዩት ጽሑፍ የሙሉ ወንጌል መሠረታዊ የክርስትና ትምህርት የአስተማሪዎች መማሪያ ነው..
“በጥምቀት እና በጌታ ራት ውስጥ የሚገኝ የተለየ ጸጋና በረከት የለም።” ይላል።
ብዙ ፕሮቴስታንቶች አሁን ላይ ሚዲያው ላይ ጭንቅ ሲላቸው በነዚህ ምስጢራት ውስጥ ጸጋን እንቀበላለን ሲሉ ነበር ግን ደግሞ ሙሉ ወንጌል ወፍ እያለች ነው
ወደ ክርስትና እስክትመለሱ ድረስ ይኬድባችኋል ስልህ ሎል
>>Click here to continue<<
