ኧረ አንዳንድ ፕሮቴስታንቶች ኦርቶዶክሶችን ርእስ አሳጣናቸው እያሉ ሰማሁ😆😆
ያው እያሉን ያሉት ከዚህ በፊት ስትከሱን የነበረው ሳታውቁን ነው እያሉን ነው.. ጥምቀትም ለድኅነት ነው ብለን እናምናለን እያሉ ነው ሎል.. በጣም ነው እንዴ ይህንን ሰው ሰራሽ ትምህርታቸውን እንዲሸማቀቁበት ያደረግነው..??
አታምታታም ስልህ ብራዘርዬ ላይቭ እንግባላቸውና ምን ሲናገሩ እንደነበር እናሳያቸው መሰለኝ😁😁 ከዛ ደግሞ በጴንጤው ዘንድ የሚታመነውንም ከራሳቸው ሊቃውንት እናሳያቸው ቆይ😁😁
>>Click here to continue<<