በእርግጥ አሉን ግን አሁን ላይ በብዛት የሚያስፈልጉን አገልጋዮች..
- ጌታ ኢየሱስን ከልባቸው የሚወዱና የስብከታቸውም ማእከል ሁሌ እርሱ የሆነ
- ከቅዱስ ምስጢር(ቁርባን) ያልራቁና የጸሎት ሕይወት ያላቸው..
- የቤተ ክርስቲያንን አስተምህሮ ለይተው ከጥንቱ አንጻር በደንብ የተማሩ
- ፍቅርን ከሕግ የሚያስቀድሙ.. ስለዚህም ለክርስቲያን ወንድም እህቶቻቸውም ሆነ ለሌሎችም ፍቅር ያላቸው
- ስለ ነፍሳት መዳን ግድ የሚላቸው.. የነፍሳት መጥፋትም የሚያንገበግባቸው
- አገልግሎት ለሰማያዊ ክብር እንጂ ለምድራዊ ክብር እንዳልሆነ የተረዱ.. ስለዚህም በምድራዊ ነገር አብዝተው ያልተያዙ
- በየሄዱበት የቤተ ክርስቲያን ነገር የሚያሳስባቸውና አንዳንድ ጉድለቶችን ለመሸፈን የማይታክቱ..
እንዲህ ያሉ አገልጋዮች ለቤተ ክርስቲያን ያስፈልጓታል
@Apostolic_Answers
>>Click here to continue<<