በማስታወቅያው መሰረት ምዝገባው የሚያበቃው ቅዳሜ 25/09/2021 ነበር፡ ነገር ግን የተማሪዎችን ሁኔታ ከግምት ውስጥ በማስገባት ለሶስት ተጨማሪ ቀናት ምዝገባውን አራዝመናል።
በዚህ መሰረት ምዝገባው የሚያበቃው ማክሰኞ28/09/2021 ነው።
ምዝገባው ከተከፈተ ቀን ጀምሮ እስከ ዛሬ ድረስ የተመዝጋቢዎች ቁጥር 9,066 ደርሷል።
ለምዝገባ ይፍጠኑ! እድሉን ይጠቀሙ!
http://bit.ly/3u0Q6BL
>>Click here to continue<<