አስደሳች ዜና
መርከዝ አቡ ሙሳ ቦሌ ሚካኤል ቅርንጫፉን ከፈተ
መርከዝ አቡ ሙሳ እንደሚታወቀው የቁርአን ሒፍዝና የተርቢያ እደዚሁም የዐረብኛ ቋንቋን ጨምሮ ለአመታት ሲያስተምር መቆየቱ ይታወቃል ።
እነሆ አሁን ደግሞ አድማሱን በማስፋት ቦሌ ሚካኤል ቅርንጫፍ መክፈቱን ስናበስር በታላቅ ደስታ ነው ።
እናም በአዲሱ ብራንች በተመላላሸ ፕሮግራም ተማረዎችን ተቀብሎ ለማስተማር ሙሉ ዝግጅቱን አጠናቆ ምዝገባ ላይ ይገኛል ።
የ መርከዙ ፕሮግራሞች:
1, ለወንዶች ቀኑን ሙሉ በተመላላሽ
2, ለሴቶች ቀኑን ሙሉ በተመላላሽ
3, ለመንደም ለሴትም ከ አካዳሚክ ትምህርት መልስ ከ ዐስር እስከ መጝሪብ
4, በአካል መሳተፍ ለማይችሉ በ Online
5, ለወንድና ለሴት ተማሪዎች ከትምህርት መልስ ከ ዐስር ሰላት በሇላ እስከ መግሪብ
6, በመድረሳው አከባቢ ያሉ ሰዎችን ታሳቢ ያደረገ ፕሮገራም ከ መጝሪብ እስከ ዒሻእ እና ከ ሱብሂ በሇላ
አድራሻ: ቦሌ ሚካኤል ከ እግረኛ ድልድይ ወድ ውስጥ ትንሽ ገባ ብሎ የበፊቱ ኢኽላስ መድረሳ ።
ለበለጠ መረጃ:
0913939993
0928844757
በተጨማሪም የመርከዙ የቴሌግራም አድራሻ ከታች የተቀመጠው ሊንክ ሲሆን Join በማለት ይቀላቀሉ ።
مركز أبي موسى الأشعرب
Telegram 👇👇👇
https://hottg.com/kurantejwid
https://hottg.com/kurantejwid
>>Click here to continue<<