TG Telegram Group & Channel
Abiy Ahmed Ali 🇪🇹 | United States America (US)
Create: Update:

ዛሬ አቅመ ደካሞችን ማዕከል ያደረገውና የሰው ተኮር ስራ ውጤት የሆነው የሼካ ፋጢማ ቢንት ሙባረክ የዐይነ ስውራን ትምህርት ቤት በመመረቁ ለቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው እንኳን ደስ አለዎት ለማለት እፈልጋለሁ። ይህ ስኬት በቀዳማዊት እመቤት ጽህፈት ቤት የተሰሩና በተሳካ ሁኔታ ለአገልግሎት የበቁ የትምህርት ቤት ግንባታዎችን ፈለግ ተከትሎ በመገንባት የተገኘ ነው።

ከዚህ የዐይነ ስውራን ትምህርት ቤት ስኬት ትምህርት በመቅሰም የምንገነባቸው የከተሞቻችን መሰረታተ ልማት የአካል ጉዳት ላለባቸው ዜጎች ትኩረት የሚሰጡ እንዲሆኑ ማድረግ ይገባናል።

በዚህ አጋጣሚ ይህን የላቀ ትርጉም ያለው ስራ በመደገፋቸው ግርማዊት ሼካ ፋጢማ ቢንት ሙባረክን አመሰግናለሁ።

On the occasion of the inauguration of the Sheika Fatima Bint Mubarak School for the Blind I would like to extend my congratulations to First Lady Zinash Tayachew for the fruition of a citizen centered establishment putting the vulnerable at heart, following the success of the schools built throughout the nation through the Office of the First Lady.

Learning from the success of this school for the blind, we need to make sure that city infrastructure we build needs to pay attention to the needs of those with disabilities.

I take this opportunity to extend my gratitude to Her Highness Sheika Fatima Bint Mubarak for the support extended to this noble cause.

ዛሬ አቅመ ደካሞችን ማዕከል ያደረገውና የሰው ተኮር ስራ ውጤት የሆነው የሼካ ፋጢማ ቢንት ሙባረክ የዐይነ ስውራን ትምህርት ቤት በመመረቁ ለቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው እንኳን ደስ አለዎት ለማለት እፈልጋለሁ። ይህ ስኬት በቀዳማዊት እመቤት ጽህፈት ቤት የተሰሩና በተሳካ ሁኔታ ለአገልግሎት የበቁ የትምህርት ቤት ግንባታዎችን ፈለግ ተከትሎ በመገንባት የተገኘ ነው።

ከዚህ የዐይነ ስውራን ትምህርት ቤት ስኬት ትምህርት በመቅሰም የምንገነባቸው የከተሞቻችን መሰረታተ ልማት የአካል ጉዳት ላለባቸው ዜጎች ትኩረት የሚሰጡ እንዲሆኑ ማድረግ ይገባናል።

በዚህ አጋጣሚ ይህን የላቀ ትርጉም ያለው ስራ በመደገፋቸው ግርማዊት ሼካ ፋጢማ ቢንት ሙባረክን አመሰግናለሁ።

On the occasion of the inauguration of the Sheika Fatima Bint Mubarak School for the Blind I would like to extend my congratulations to First Lady Zinash Tayachew for the fruition of a citizen centered establishment putting the vulnerable at heart, following the success of the schools built throughout the nation through the Office of the First Lady.

Learning from the success of this school for the blind, we need to make sure that city infrastructure we build needs to pay attention to the needs of those with disabilities.

I take this opportunity to extend my gratitude to Her Highness Sheika Fatima Bint Mubarak for the support extended to this noble cause.


>>Click here to continue<<

Abiy Ahmed Ali 🇪🇹















Share with your best friend
VIEW MORE

United States America Popular Telegram Group (US)