TG Telegram Group & Channel
Tikvah Ethiopia Aid | United States America (US)
Create: Update:

ለሊዲያ እንድረስላት!

ወጣት ሊዲያ ታፈሰ ትባላለች ያደገችው ጂማ ከተማ ቆጪ ሰፈር ሲሆን በአሁኑ ሰአት ከቤተሰቦቿ ጋር ሚዛን አማን ከተማ ላይ ነዋሪ ነች :: ከሚዛን ቴፒ ዩኒቨርስቲ በኮንስትራክሽን ቴክኖሎጂ እና ማኔጅመት የትምህርት ዘርፍ ለአምስት አመት ተከታትላ በ2011 አም ተመርቃለች :: ብዙ መሰናክል ታልፋ የስኬት ምእራፍን ለመጀመር ስንጣደፍ ያልተጠበቀ ሌላ መሰናክል ሲገጥመን እና ብቻችንን መወጣት ሲያቅተን የሚሰማን የልብ ስብራት ብርቱ ነው።

ሊዲያም የገጠማት እንዲሁ ነው ገና የምርቃቷን ደስታ ሳታጣጥም ከፍተኛ የጤና ችግር የገጠማት ሲሆን ማለትም የጭንቅላት ውስጥ እጢ ተፈጥሮባት የማየት ችግር እና የማያቋርጥ ራስ ምታት ገጥሟት ከጂማ እስከ አዲስ አበባ ድርስ ህክምና ብትከታተልም ከሀኪሞች በአፋጣኝ ቀዶጥገና እንዲደረግላት የተወሰነ ቢሆንም ለቀዶ ጥገና የሚውለውን ወጪ ለመሸፈን ቤተሰቦቿ ምንም አቅም የሌላቸው በመሆናቸው የከተማዉችን ማህበረሰብ የልጅቷን ህይወት ለማትረፍ እየተረባረቡ ይገኛሉ።

አቅም ያለውችሁ ሰዎች የተቻላችሁን እንድታደርጉ አቅም የሌላችሁ ሰዎች ሼር በማድረግ እንድትረባረቡ በፈጣሪ ስም እንጠይቃልእን።

እውነት ለመናገር ሊዲያን ታክሞ በሚድን በሽታ ማጣት ልብ ይሰብራልና በህይወት ቆይታ በተማረችበት ሞያ ቤተሰቦቿንና ሀገርን እንድትረዳ እንረባረብላት::

ለሰው መዳኒቱ ሰው ነው !

የባንክ አካውንት ቁጥር
1000092879449(ሊዲያ ታፈሰ)

ለሊዲያ እንድረስላት!

ወጣት ሊዲያ ታፈሰ ትባላለች ያደገችው ጂማ ከተማ ቆጪ ሰፈር ሲሆን በአሁኑ ሰአት ከቤተሰቦቿ ጋር ሚዛን አማን ከተማ ላይ ነዋሪ ነች :: ከሚዛን ቴፒ ዩኒቨርስቲ በኮንስትራክሽን ቴክኖሎጂ እና ማኔጅመት የትምህርት ዘርፍ ለአምስት አመት ተከታትላ በ2011 አም ተመርቃለች :: ብዙ መሰናክል ታልፋ የስኬት ምእራፍን ለመጀመር ስንጣደፍ ያልተጠበቀ ሌላ መሰናክል ሲገጥመን እና ብቻችንን መወጣት ሲያቅተን የሚሰማን የልብ ስብራት ብርቱ ነው።

ሊዲያም የገጠማት እንዲሁ ነው ገና የምርቃቷን ደስታ ሳታጣጥም ከፍተኛ የጤና ችግር የገጠማት ሲሆን ማለትም የጭንቅላት ውስጥ እጢ ተፈጥሮባት የማየት ችግር እና የማያቋርጥ ራስ ምታት ገጥሟት ከጂማ እስከ አዲስ አበባ ድርስ ህክምና ብትከታተልም ከሀኪሞች በአፋጣኝ ቀዶጥገና እንዲደረግላት የተወሰነ ቢሆንም ለቀዶ ጥገና የሚውለውን ወጪ ለመሸፈን ቤተሰቦቿ ምንም አቅም የሌላቸው በመሆናቸው የከተማዉችን ማህበረሰብ የልጅቷን ህይወት ለማትረፍ እየተረባረቡ ይገኛሉ።

አቅም ያለውችሁ ሰዎች የተቻላችሁን እንድታደርጉ አቅም የሌላችሁ ሰዎች ሼር በማድረግ እንድትረባረቡ በፈጣሪ ስም እንጠይቃልእን።

እውነት ለመናገር ሊዲያን ታክሞ በሚድን በሽታ ማጣት ልብ ይሰብራልና በህይወት ቆይታ በተማረችበት ሞያ ቤተሰቦቿንና ሀገርን እንድትረዳ እንረባረብላት::

ለሰው መዳኒቱ ሰው ነው !

የባንክ አካውንት ቁጥር
1000092879449(ሊዲያ ታፈሰ)


>>Click here to continue<<

Tikvah Ethiopia Aid








Share with your best friend
VIEW MORE

United States America Popular Telegram Group (US)