Create: Update:
ኩባንያችን ከኦሮሚያ ግብርና ቢሮ ጋር የተቀናጀ የግብርና እሴት ሰንሰለት ዳታ ሶሉሽን ለማቅረብ የሚያስችል ስምምነት አደረገ!
ኩባንያችን በዛሬው ዕለት ከኦሮሚያ ግብርና ቢሮ ጋር የግብርና እሴት ሰንሰለትን የሚያዘምን በቴሌ ክላውድ የዲጂታል መሠረተ ልማት አማካኝነት ግዙፍ ሁለገብ የዳታ ማዕከል ሶሉሽን (Agriculture Value Chain Big Data Platform Solution) ለማቅረብ የሚያስችል ስምምነት አድርጓል፡፡
ሶሉሽኑ፣ ኩባንያችን በመላ ሀገሪቱ በዘረጋው የዲጂታል ኔትወርክ መሠረተ ልማት በመጠቀም ከአይ.ኦ.ቲ (IoT)፣ ሳተላይት፣ ሪሞት ሴንሲንግ፣ ድሮን እና ከባለሙያዎች የሚገኙ መረጃዎችን ወደ ዳታ ማዕከላችን በማስተላለፍ የዘርፉን የእሴት ሰንሰለት ለማስተሳሰር ያስችላል፡፡
ይህ ማዕከል ከግብዓት አቅራቢዎችና ከአርሶ አደሮች ጀምሮ በግብርናው ሂደት ውስጥ ያሉ የተለያዩ ተዋናዮችን በዲጂታል በማገናኘት ለመረጃ ትንተና ያገለግላል፡፡
ስምምነቱ በግብርናው ዘርፍ ምርታማነትን፣ ቅልጥፍናን፣ ጥራትን፣ ትርፋማነትንና የገበያ ትስስርን በማሳደግ የዘርፉን የእሴት ሰንሰለት በዘላቂነት ለማዘመን ጉልህ ሚና ይኖረዋል፤ በመጀመሪያው ምዕራፍም በተመረጡ ዞኖችና ወረዳዎች ተግባራዊ ይደረጋል፡፡
ለተጨማሪ፡ https://bit.ly/3HJ6lOT
#Ethiotelecom #telebirr #DigitalEthiopia #DigitalAfrica #GSMA #ITU
ኩባንያችን በዛሬው ዕለት ከኦሮሚያ ግብርና ቢሮ ጋር የግብርና እሴት ሰንሰለትን የሚያዘምን በቴሌ ክላውድ የዲጂታል መሠረተ ልማት አማካኝነት ግዙፍ ሁለገብ የዳታ ማዕከል ሶሉሽን (Agriculture Value Chain Big Data Platform Solution) ለማቅረብ የሚያስችል ስምምነት አድርጓል፡፡
ሶሉሽኑ፣ ኩባንያችን በመላ ሀገሪቱ በዘረጋው የዲጂታል ኔትወርክ መሠረተ ልማት በመጠቀም ከአይ.ኦ.ቲ (IoT)፣ ሳተላይት፣ ሪሞት ሴንሲንግ፣ ድሮን እና ከባለሙያዎች የሚገኙ መረጃዎችን ወደ ዳታ ማዕከላችን በማስተላለፍ የዘርፉን የእሴት ሰንሰለት ለማስተሳሰር ያስችላል፡፡
ይህ ማዕከል ከግብዓት አቅራቢዎችና ከአርሶ አደሮች ጀምሮ በግብርናው ሂደት ውስጥ ያሉ የተለያዩ ተዋናዮችን በዲጂታል በማገናኘት ለመረጃ ትንተና ያገለግላል፡፡
ስምምነቱ በግብርናው ዘርፍ ምርታማነትን፣ ቅልጥፍናን፣ ጥራትን፣ ትርፋማነትንና የገበያ ትስስርን በማሳደግ የዘርፉን የእሴት ሰንሰለት በዘላቂነት ለማዘመን ጉልህ ሚና ይኖረዋል፤ በመጀመሪያው ምዕራፍም በተመረጡ ዞኖችና ወረዳዎች ተግባራዊ ይደረጋል፡፡
ለተጨማሪ፡ https://bit.ly/3HJ6lOT
#Ethiotelecom #telebirr #DigitalEthiopia #DigitalAfrica #GSMA #ITU
ኩባንያችን ከኦሮሚያ ግብርና ቢሮ ጋር የተቀናጀ የግብርና እሴት ሰንሰለት ዳታ ሶሉሽን ለማቅረብ የሚያስችል ስምምነት አደረገ!
ኩባንያችን በዛሬው ዕለት ከኦሮሚያ ግብርና ቢሮ ጋር የግብርና እሴት ሰንሰለትን የሚያዘምን በቴሌ ክላውድ የዲጂታል መሠረተ ልማት አማካኝነት ግዙፍ ሁለገብ የዳታ ማዕከል ሶሉሽን (Agriculture Value Chain Big Data Platform Solution) ለማቅረብ የሚያስችል ስምምነት አድርጓል፡፡
ሶሉሽኑ፣ ኩባንያችን በመላ ሀገሪቱ በዘረጋው የዲጂታል ኔትወርክ መሠረተ ልማት በመጠቀም ከአይ.ኦ.ቲ (IoT)፣ ሳተላይት፣ ሪሞት ሴንሲንግ፣ ድሮን እና ከባለሙያዎች የሚገኙ መረጃዎችን ወደ ዳታ ማዕከላችን በማስተላለፍ የዘርፉን የእሴት ሰንሰለት ለማስተሳሰር ያስችላል፡፡
ይህ ማዕከል ከግብዓት አቅራቢዎችና ከአርሶ አደሮች ጀምሮ በግብርናው ሂደት ውስጥ ያሉ የተለያዩ ተዋናዮችን በዲጂታል በማገናኘት ለመረጃ ትንተና ያገለግላል፡፡
ስምምነቱ በግብርናው ዘርፍ ምርታማነትን፣ ቅልጥፍናን፣ ጥራትን፣ ትርፋማነትንና የገበያ ትስስርን በማሳደግ የዘርፉን የእሴት ሰንሰለት በዘላቂነት ለማዘመን ጉልህ ሚና ይኖረዋል፤ በመጀመሪያው ምዕራፍም በተመረጡ ዞኖችና ወረዳዎች ተግባራዊ ይደረጋል፡፡
ለተጨማሪ፡ https://bit.ly/3HJ6lOT
#Ethiotelecom #telebirr #DigitalEthiopia #DigitalAfrica #GSMA #ITU
ኩባንያችን በዛሬው ዕለት ከኦሮሚያ ግብርና ቢሮ ጋር የግብርና እሴት ሰንሰለትን የሚያዘምን በቴሌ ክላውድ የዲጂታል መሠረተ ልማት አማካኝነት ግዙፍ ሁለገብ የዳታ ማዕከል ሶሉሽን (Agriculture Value Chain Big Data Platform Solution) ለማቅረብ የሚያስችል ስምምነት አድርጓል፡፡
ሶሉሽኑ፣ ኩባንያችን በመላ ሀገሪቱ በዘረጋው የዲጂታል ኔትወርክ መሠረተ ልማት በመጠቀም ከአይ.ኦ.ቲ (IoT)፣ ሳተላይት፣ ሪሞት ሴንሲንግ፣ ድሮን እና ከባለሙያዎች የሚገኙ መረጃዎችን ወደ ዳታ ማዕከላችን በማስተላለፍ የዘርፉን የእሴት ሰንሰለት ለማስተሳሰር ያስችላል፡፡
ይህ ማዕከል ከግብዓት አቅራቢዎችና ከአርሶ አደሮች ጀምሮ በግብርናው ሂደት ውስጥ ያሉ የተለያዩ ተዋናዮችን በዲጂታል በማገናኘት ለመረጃ ትንተና ያገለግላል፡፡
ስምምነቱ በግብርናው ዘርፍ ምርታማነትን፣ ቅልጥፍናን፣ ጥራትን፣ ትርፋማነትንና የገበያ ትስስርን በማሳደግ የዘርፉን የእሴት ሰንሰለት በዘላቂነት ለማዘመን ጉልህ ሚና ይኖረዋል፤ በመጀመሪያው ምዕራፍም በተመረጡ ዞኖችና ወረዳዎች ተግባራዊ ይደረጋል፡፡
ለተጨማሪ፡ https://bit.ly/3HJ6lOT
#Ethiotelecom #telebirr #DigitalEthiopia #DigitalAfrica #GSMA #ITU
>>Click here to continue<<
telebirr






