TG Telegram Group Link
Channel: Peace
Back to Bottom
Channel created
Peace for all !
peace First Peace Group
Peace Come To Ethiopia
Forwarded from መርጌታ መላክ
በአንድ ዘመን የሚኖር አንድ ንጉስ ነበረ። ንጉሱም በሀገሪቷየሚኖሩትን ሰአሊወች አንድ ትዛዝ ያዛቸዋል። እሱም ሰላምን በስዕል እንዲገልፁ ነበር።ሰአሊወቹም የታዘዙትን ለመስራት ተነሱ።ከጥቂት ቀናት በኋላ ስራቸውን ይዘው ወደ ንጉሱ ቀረቡ። ሁሉም በራሱ አገላለፅ ሰላምን ሳሏት።
#አንደኛው ሰአሊ ሰላምን ሲስላት ሰፊ....ለ...ጥ.... ያለ አረንጓዴ..... መስክ ፥መስኩ ላይም ህፃናቶች ሲቦርቁ ሳለ።
#ሁለተኛው ሰአሊ ደግሞ ትልቅ... እንዲሁም ሰፊ....ሰማ..ያ...ዊ.. ሀይቅ በመሳል ሰላምን ገለፃት።
#የሶስተኛው ሰአሊ ሰላምን የገለፀበት መንገድ ከሁለቱ ይለይ ነበር። በጣም ከፍ ያለ ፏፏቴ በሀይል እየተምዘገዘገ ቁልቁል ሲወርድ ይታያል ከስሩ ደግሞ አንድ የድንጋይ አለት ነበር።ሌላው የሚገርመው ደሞ አንዲት እርግብ ከአለቱ ስር ለጥ.... ብላ ተኝታለች
እርግቧከላይ ተንደርድሮ ሚመጣው ፏፏቴ ይነካኛል ብላ ሳታስብ አለቱን ተማምና ተኝታ ነበር
ንጉሱም የሶስተኛውን ሰዐሊ ስዕል ከተመለከተ በኋላ ይሄ በትክክል ሰላምን ይገልፃል ብሎት ሰአሊውን ሸለመው።

የተወደዳቹ የአምላኬ ብሩካን በአሁን ሰአት ብዙዎች የሰላም ትርጉሙ ጠፍቷቸዋል። ሰላምን ለማግኘት የተለያዩ ነገሮችን ያደርጋሉ። ግን ሊያገኟት አልቻሉም ይበልጥ እራሳቸውን ወደተለያዩ ሱሶች እና ድብርት ውስጥ ይከታሉ በዚም እስከ ሞት ድረስ እራሳቸውን ያደርሳሉ። ሰላም ውጪያዊ ብቻ አይደለም ውስጣዊም ነው። የውስጣዊ ሰላማችን ካልተጠበቀ ደሞ በዙሪያችን ለምናያቸው የሰላም ችግሮች መፍትሄ ማግኘት ያቅተናል።
(ዩሐ 14:27) ክርርስቶስ በራሳችን ብቃት እና በአለም ባሉ ነገሮች የማናገኘውን ሰላም ሰቶናል። እሱ የሰጠን ሰላም በሁኔታዎች ላይ ያልተመረኮዘ፥ በማግኘት እና በማጣት ላይ ያልተመሰረተ እሱን በማመናችን ብቻ የተሰጠን እረፍት አለ።
እርግቢቷ የፏፏቴውን ሀይሉን እና ድምፁ ሳያሳስባት እሷን ሳይሆን አለቱን እንደሚመታው አምና ከስሩ ተኝታለች።
እኛም የሰላማችን አለት ክርስቶስ ነው የሚመጣው ማንኛውም ነገር ችግር ቢሆን መከራም ቢሆን ብቻ ህይወታችንን ሊያውክ የሚመጣ እኛን አያገኝም ውሀው አለቱን እንደመታው የሰላማችን ጠሮችም ክርስቶስን ነው ሚያገኙት። ስለዚ
(ኤፌ 2:14) ክርስቶስ ሰላማችን ነው::

🙏 ሰላማቹ በክርስቶስ ይብዛ
ወንጌል ለሁሉም

https://hottg.com/+AAAAAFIS4nf6oUcao6PigQ
🕊🕊🕊🕊🕊🕊🕊 and 🌽🌽🌽🌽🌽🌽🌽🌽 this means the year of peace and prosperity for our family, beloved frds & country ethiopia as well as Africa even if all global people in might name of jesus any one blieve say amen.
Amen
Forwarded from 🎉ሜዳ ሺ🎉
🙏እንኳን ወደ 🎉ሜዳ ሺ ቦት በደህና መጡ. ይህንን ቦት ለዘመድ አዝማድ እና ለጓደኛዎ ሼር በማድረግ በCBE BIRR / ሞባይል ባንኪግ እና በ AIR TIME / ሞባይል ካርድ ገንዘብ መስራት ይችላሉ!

♻️1 ሰው ሲጋብዙ 5.00Birr ያገኛሉ

🔻የእርስዎ መጋበዣ ሊንክ

▶️ https://hottg.com/Meda_Chat_Bot?start=r0418041476
እንደየምልጠችሁ ሊንኩን በማንከት ጆእን አርጉ
Forwarded from ሀበሻ ትዳር አገናኝ
የመኖሪያ ቤት ሽልማት ለባለ እድለኞች ከአማራ ባንክ፡፡
ሰላም ፍቅር ጤና እንዲሆንላቹ እየተመኘን የባንኩ ቦርድ ሊቀመንበር አቶ መላኩ ፋንታ ሀገራዊ ለዉጡን ተከትሎ ሀገራዊ ኢኮኖሚዉን ለማሳደግ የተከፈተ ባንኩ ሲሆን በሀገሪቱ የኢኮኖሚ እንቅስቃሴ ላይ አስተዋጽዎ ለማድረግ የተጀመረ ባንክ ነዉ ብለዋል። በዚህም ባንካችን ስራ በመጀመሩ ምክንያት ለመላው ኢትዮጵያውያን መልካም ስጦታ ይዘን ቀርበናል እናም እድለኛ ለሆኑ 3 የአዲስ አበባ ወይም ከአዲስ አበባ ውጪ ለሚኖሩ ነዋሪዎች የመኖርያ ቤት አፓርታማ ልንሸልምዎ ዝግጅታችንን ጨርሰናል፡፡
1ኛ እጣ ባለ 3 መኝታ ከነሙሉ እቃው፡፡
2ኛ እጣ ባለ 2 መኝታ ከነሙሉ እቃው፡፡
3ኛ እጣ ባለ 1 መኝታ ከነሙሉ እቃው፡፡
ቀጥሎ ላሉ 100 እድለኞች የ1000 ብር ያልተገደበ የኢንተርኔት አገልግሎት ሽልማት ይኖረዋል፡፡ ይህ እጣ የሚቆየው እስከ ሰኔ 30 ሲሆን ሰኔ 30 ላይ በኮምፒዩተር እጣ አወጣጥ ዘዴ በመታገዝ እድለኞችን ሰኔ 30 ላይ በዚ ቻናል ላይ ይፋ የምናደርግ ይሆናል፡፡
ከእናንተ ሚጠበቀው ቻናላችንን መቀላቀል እንዲሁም ደግሞ ለዘመድ አዝማድዎ ለወዳጅዎ ለግሩፖች እድላቸውን እንዲሞክሩ ቢያንስ ለ60 ሰዎች ሼር በማረግ እንዲቀላቀሉ መጋበዝ ብቻ ነው፡፡ ከ 60 ሰው በላይ መጋበዝ እድልዎን ያሰፋል፡፡

መልካም እድል ከ አማራ ባንክ፡፡
@BANKAMAHRA
@BANKAMHARA
@BANKAMAHRA
peace year 2015 E.C
HTML Embed Code:
2024/04/19 10:55:49
Back to Top