TG Telegram Group Link
Channel: ግጥም እናጣጥም
Back to Bottom
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ረመዷን ሚያዝያ 5 ይጀምራል ኢንሻአላህ
ነብያችን (ሰ.ዐ.ወ) እንዲህ አሉ አንድ ሰው ለሌላው ሰው
ረመዷንን ለመጀመሪያ ጊዜ ካሳወቀ እሳት በሱ ላይ ሀራም
ትሆንበታለች ስለዚ ሼር እናድርግ አላህ ፆሞ
ከሚጠቀሙት ያድርገን ያረብብብብ
😭ወሏሂ ይሄን ፅሁፍ አይቼ ራሴን መቆጣጠር አልቻልኩም😭

አሰላሙ አለይኩም ወራህመቱላሂ ወበረካቱሁ አላህን ፍሩ አላህን ፍሩ ኢተቂላህ ሙሉውን ካላነበቡ አይጀምሩት❗️❗️

አንድ ቀን ጂብሪል(ዐ.ሰ) ያለወትሮው ረሱል ሰዐወ ዘንድ ፊቱ ጠቁሮ መጣ።
ረሱል(ሰ.ዐ.ወ) በዚህ ሁኔታ ሲያዩት ግዜ፦"አንት ጅብሪል ምነው ፊትህ እኮ ተቀየሯል?" አሉት። ጅብሪልም፦"አንተ ሙሀመድ አሁን የመጣሁበት ሰዐት አላህ(ሱ.ወ) የጀሀነም አቀጣጣዮችን እንዲያቀጣጥሏት ባዘዛቸው ሰዐት
ነው። ጀሀነም እውነት መሆኗን ላወቀ፣እሳትም እውነት መሆኗን ላወቀ፣የቀብር ቅጣት እውነት መሆኑን ላወቀ፣የአላህ ቅጣት ትልቅ መሆኑን ላመነ ሰው ከሷ መትረፉን ሳያረጋግጥ መረጋጋት የለባትም" ብሎ መለሰላቸው።
ረሱል (ሰ.ዐ.ወ)፦"አንተ ጅብሪል እስቲ ስለጀሀነም ንገረኝ" አሉት።
ጅብሪልም(ዐ.ሰ)፦"አዎ አላህ ጀሀነምን 1ሺህ አመታት አቀጣጠላት ቀይ እስክትሆን ድረስ ከዚያም 1ሺህ አመታት አቀጣጠላት ነጭ እስክትሆን ድረስ ከዚያም 1ሺህ
አመታት አቀጣጠላት ጥቁር እስክትሆን ድረስ.....አሁን /ጀሀነም ጥቁር ጨለማማ ናት።ነበልባሏ እና ፍሟ አይጠፋም።
ያ በዕውነት ነብይ አድርጎ በላከህ አላህ እምላለሁ.... የመርፌ ቀዳዳ ያህል ጀሀነም ብትከፈት ዱንያ ላይ ያለ ነገር ሁሉ ከሙቀቷ ብዛት ይቃጠል ነበር።
ያ በዕውነት ነብይ አድርጎ በላከህ አላህ እምላለሁ....ከጀሀነም ሰዎች ልብስ አንዷ በሰማይና በምድር መሀከል ብትንጠለጠል ከግማቱ የተነሳ ምድር ላይ ያለ ፍጥረት ሁሉ ይሞት ነበር።
ያ በዕውነት ነቢይ አድርጎ በላከህ አላህ እምላለሁ....አላህ ቁርአን ላይ የጠቀሰው የጀሀነም ሰንሰለት አንዷ እንኳን በተራራ ላይ ብትቀመጥ ተራራው እስከ ሰባተኛው መሬት ድረስ ይቀልጣል።
ያ በዕውነት በላከህ አላህ እምላለሁ....በምዕራብ አንድ ሰውዬ በጀሀነም ቢቀጣ ኖሮ በምስራቅ ያለው ሰው ከሙቀቷ ብዛት ይቃጠል ነበር። ሙቀቷ ጠንካራ ነው፣ጥልቀቷ እሩቅ/ስምጥ ነው፣ጌጧ ብረት ነው፣መጠጧም የፈላ ውሀ እና ምግል ሲሆን፣ልብሷም ከእሳት የተለካ ነው። 7 በሮች አሏት።ለያንዳንዱ በር የተለያዩ በሮችም አሏቸው ለሴቶችም ለወንዶችም" ብሎ መለሰላቸው።
ረሱልም(ሰ.ዐ.ወ)፦"እኛ እንደምንጠቀመው አይነት በር ነው?"
ብለው ...ሲጠይቁት
ጅብሪልም(ዐ.ሰ)፦" አይ አይደለም ከላይ ወደ ታች የተደረደረ በር
ነው።ከአንደኛው በር ወደ ሌላኛው በር ያለው ርቀት 70 አመት ያስኬዳል። እያንዳንዱ በር ከሌላኛው በር ግለቱ በ70 እጥፍ ይበልጣል።የአላህ ጠላቶች ወደጀሀነም ይነዳሉ። ልክ በሯ ላይ እንደደረሱ ዘባኒያ የተባሉ የጀሀነም ወታደሮች በሰንሰለት ይቀበሏቸዋል። ሰንሰለቱን በአፋቸው አስገብተው በመቀመጫዎቻቸው ያስወጡታል። ግራ እጁ ከአንገቱ ጋር ይጠፈራል ቀኝ እጁም ከልቡ ጋር ተጠፍሮ ይታሰራል። እያንዳንዱ ሰው ከሸይጧን ቁራኛው ጋር በሰንሰለት ይጠፈራል።ከዚያምሕ
በፊቶቻቸው እየተጎተቱ መላዕክት ደግሞ ከብረት በሆነ መዶሻ ይመቷቸዋል።ከዚህ ጭንቀት ለመውጣት ሲሞክሩ ወደዛው ይመልሷቸዋል"ብሎ መለሰላቸው።
ነቢያችንም(ሰ.ዐ.ወ)፦"በነዚህ በሮች የሚገቡት እነማን ናቸው?"ብለው ጠየቁት።
ጅብሪልም(ዐ.ሰ)፦ "በታችኛው በር የሚገቡት
1፦ሙናፊቆች
2፦በዒሳ ዐሰ ማዕድ የካዱት
3፦"የፊርዐውን ቤተሰቦች...ሲሆኑ
የ አንደኛው በሩ ስም ሀዊያ ይባለል።
ሁለተኛው በር ስሙ ጀሂም ሲሆን በሱ የሚገቡት ሙሽሪኮች ናቸው።
ሶስተኛው በር ሳብያኖች ነው የሚገቡበት ስሙም ሰቀር ይባላል።
በአራተኛው በር ኢብሊስ እና ተከታዮቹ መጁሶችም ይገቡበታል ስሙም ለዟ ይባላል።
አምስተኛው በር የሁዶች የሚገቡበት ሲሆን ስሙም ሁጠማ ይባላል።
ስድስተኛው በር ስሙ ዐዚዝ ሲሆን የሚገቡበት ክርስቲያኖች ናቸው።"ብሎ ከዘረዘረላቸው በኋላ ሰባተኛውን ለመጥቀስ ፍርሀት ያዘው።
ነቢያችንም(ሰ.ዐ.ወ)፦"ሰባተኛውን በር ለምን አትነግረኝም?" ብለው ሲጠይቁት ጂብሪልም(ዐ.ሰ)፦"በሱ በር የሚገቡት ካንተ ዑመት የሆኑ ትላልቅ ወንጀሎችን ሰርተው ሳይቶብቱ/ሳይፀፀቱ የሞቱ ናቸው" ብሎ ሲመልስላቸው ረሱል(ሰ.ዐ.ወ) እራሳቸውን ስተው ወደቁ። ከዚያም ጅብሪልም የረሱልን(ሰ.ዐ.ወ)ጭንቅላት ታፋው ላይ አሳረፈ።ልክ ሲነቁ ቀና አሉና፦"አንተ ጅብሪል ችግሬ በዛ ሀዘኔም በረታብኝ ከኔ ኡመት ጀሀነም ሚገባ አለ እንዴ?" ብለው ሲጠይቁት ጅብሪልም(ዐ.ሰ)፦" አዎን ካንተ ኡመት የትላልቅ ወንጀል ባለቤቶች ይገባሉ"ብሎ መለሰላቸው፣ የዐይናችን ማረፊያ ከእናት ከአባት በላይ ለኛ አዛኝ የሆኑትም ነቢይ ይሄን ሲሰሙ ተንሰቅስቀው ማልቀስ ጀመሩ።ጅብሪልም አብሯቸው አለቀሰ።
😭😭😭😭/ፊዳከ አቢ ውኡሚ ያ ረሱለላህ/😭😭😭😭
ረሱል(ሰ.ዐ.ወ) ይህኔ፦"ያጅብሪል አንተም ታለቅሳለክ?" አሉት ።
ጅብሪልም(ዐ.ሰ)፦"እንዴት አላለቅስ የኔንስ መጨረሻ በምን አውቃለሁ?
እብሊስ እኮ ከመላእክት በላይ አላህን ይገዛ ነበር አላቸው 😭😭😭😭😭😭😭😭😭😭

ያ አሏህ ያ ረህማን ሙስሊሞች አድርገህ እንደፈጠርከን ሙስሊሞች አድርገህ ውሰደን 🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏

ይህን ሀዲስ አንተ ጋር ወይም አንቺ ጋር እንዲቀር አታድርጉ
ቢያንስ ለ 10 ሰው እንላከው
ሼር በማድረግ ለወዳጅ ዘመድዎ ያዳርሱ
በማይቋረጠው አጅር ተካፋይ ይሁኑ
Forwarded from የፍፄ ግጥሞች (Fitsae T)
ተጠንቀቅ አሳርፍ

••••••••••••••••••••••••••••••••

ቀን አገኘሁ ብለህ
አንዱን ለማሳመን ~ ወይ ለማደናገር
ጊዜ በቀደደው
ከአቅም በላይ ከፍተህ ~ ውሸት ስትናገር
ወድቃ እንዳላዝንብህ
በአፍህ የያዝካት ~ የልቤ እናት ሐገር


ከሙሉቀን
@poimfitsae @poimfitsae
@poimfitsae @poimfitsae
ምርጥ እና የማይሰለች መፅሀፍ በየቤቶቻችሁ እንዳይጠፍ አንብቡት በቅርብ ቀን ይመረቃል
Forwarded from የፍፄ ግጥሞች (Fitsae T)
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
በቅርቡ በ #fitsaetv የዩትዩብ ቻናል በHD ጥራት መተላለፍ የሚጀምሩት ድንቅ መሰናዶዎች። እንዳያመልጥዎት!!!
እኛን ለማግኘት ከታች የሚገኙትን ሊንኮች ይጠቀሙ!!
👇👇👇👇👇👇👇
Youtube.com/fitsaetv
hottg.com/poimfitsae
tiktok/fitsaetv
ለአስተያየት
👇👇👇👇👇
hottg.com/ft2194
ምርጥ እና የማይሰለች መፅሀፍ በየቤቶቻችሁ እንዳይጠፍ አንብቡት በቅርብ ቀን ይመረቃል
Channel photo updated
የ ግዛቸው ገብሬ(ጎሬ) የፊልም ስራዎች እና ሌሎች ስራዎቹ የሚለቀቅበት ቻናል ነው ተቀላቀሉ

Watch "]#Ethiopia comedy #Ethiopia #Amharic" on YouTube
https://youtu.be/WHYqT__7SyI
Big Game:
አስታውስ(ሺ)

☞አንድ ቀን ይመ ጣል አንተ እራስህ የለበስከውን ልብስ ሰዎች አገላብጠው የሚያውለወቁልህ ቀን

☞የተከፈተ አፍ እና አይንህን ሰዎች የሚዘጉልህ ቀን

☞ተራምደህ ከሄድክበት ቦታ ሰዎች ተሸክመው የሚያስወጡህ ቀን

☞ ቤተሰብሽን እንኳን ታፍሪ የነበርሽው በሰው እጅ ገላሽ የሚታጠብበት ቀን

☞ጌጣጌጥሽ ሁሉ ከላይሽ ላይ የሚወልቅበት ቀን

✘✘✘✘✘✘✘✘✘✘
ፌስቡኬ

★Friend request ይላካል ዝም
★አሰላሙ አለይኩም ጭጭ
★ኧረ አናግሪኝ፣ ለምን ዘጋሺኝ? መልስ የለም !!!
ማን ይመልስ? እኔ ወደማይቀረው አለም ሄጃለሁ
ያ ራህማን !!
አጂብ ልብ የሚነካ ታሪክ እባከወን ያንብቡት

¶እናት ከልጇ ሞት በኋላ ያጋጠማት ልዩ ታሪክ¶
..................
¶¶¶¶¶¶¶¶¶¶¶¶¶¶¶¶
ልጅ በአንድ የዲን ዩንቨርስቲ ተማሪ ስትሆን ልዩ
ድምጽም ነበራት፡፡ በዚህም ሁለ ግዜ ለሊት ቁርአን ትቀራ ነበር፡፡ ቂራአቷም እጅግ ያማረ ነበር፡፡ እናት ወደ ክፍሏ
ስትሄድ ከልጇ ከፍለ በር ላይ በመቆም ያማረ ቂራአቷን
ሁል ግዜ ታዳምጥ ነበር፡፡ በዚህ አየነት ቀናቶች ያልፉ
ነበር፡፡ ከእለታት አነድ ቀን ይህች ልጅ ታመመች፡
ቤተሰቦቿም ወደ ሀኪም ቤት ወሰዷት፡፡

በሆስፒታሉም ለቀናት ቆየች፡፡ ማገገም
አልቻለችም ህይወቷ በሆስፒታሉ ውስጥ አለፈ፡፡
ቤተሰብ በጣም አዘነ በተለይ እናት በልጇ ሞት እጅጉን
አዝናለች፡፡ የመጀመሪያው እናት ለጇን ያጣችበት ቀን
የአመት ያክል ረዘመባት፡፡ መሽቶ ወደ ክፍሏ
የምትሄድበት ሰአት ላይ እናት እንደለመደችው
ከልጇ ክፍል በር ላይ ቆመች ይሄኔ አንድ
አስደንጋጭ ነገር ሰማች ከክፍሉ ወስጥ ብዙ ሆኖ
ዝግ ባለ ድምጽ ለቅሶ ይሰማል፡፡ ወደ ውስጥ
ለመግባት ፈራች፡፡ እስኪነጋ ጠብቃ እናት
ሌሊት ከልጇ ቤት ወስጥ የሰማቸውን ለቤተሰብ
ነገረች፡፡ ወደ ከፍሉ ገቡ ምንም ነገር የለም፡፡
በሁለተኛው ቀን እናት እንደለመደችው
በተመሳሳይ ሰአት ወደ ልጇ ክፍል ስትሄድ ትላንት
የሰማችውን ድመጽ በድጋሚ ሰማች የሰማችውንም ለባለቤቷ ነገረችው፡፡ ባለቤቷም ሲነጋ የሰማሽው ምን
እንደሆነ እናጣራለን አሁን ተኚ ይላታል፡፡ ጠዋት ላይ
ወደ ከፍሉ ሲሄዱ ምንም ነገር የለም፡፡ እናት ግን
ድምጹን መስማቷን እርግጠኛ ነበረች፡፡
የሰማችውን ለአነድ ጓደኛዋ ትነግራታለች፡፡
ጓደኛዋም አንድ አዋቂ ሰው ብታማከር የተሻለ
እንደሆነ ትነግራታለች፡፡ እናትም አንድ ሸኽ ጋር
በመሄድ ስለ ሁኔታው ነገረቻቸው፡፡ ሼኹም
በሁኔታው በመገረም በሰአቱ በመገኘት
ሁኔታውን ማየት አለበኝ በማለት ተነስተው ሄዱ፡፡
ከዚህ ቀደም ልጅ በቤቱ ወስጥ ትሰራው የነበረውን
ሁሉ እናት ለሸኹ ነገረቻቸው፡፡ ልክ ሰአቱ
ሲደርስ ወደ ክፍሉ ተጠጉ፡፡ እናት ከዚህ ቀደም ለሁለት
ተከታታይ ቀናት ስትሰማው የነበረው የለቅሶ ድምጽ
ዛሬ ለሶስተኛ ግዜ ተሰማ፡፡ሼኹ ይህንን ሲሰሙ
አለቀሱ እናትም ያ ሸይኽ ምንድንው የሚያስለቅሳቹ
ስትል ጠየቀች፡፡ ሸይኹም አላሁ አክበር ይህ እኮ
የመላኢኮች የለቅሶ ድምጽ ነው፡፡ ከዚህ በፊት ሁል
ግዜ ሌሊት ልጅሽ እያለች ከሰማይ በመውረድ
እየተሰበሰቡ ቁርአን ያዳምጡ ነበር አሁን ያንን
ድምጽ በማጣታቸው ነው የሚያለቅሱት፡፡ ሱብሀነላህ

እርሶ ዘንድ እንዲቀር አይፍቀዱ Share ያርጉት —
ነብዩ (ሰ.ዐ.ወ) ተናገሩ"አንድ ሰው በሞተ ጊዜ ዘመዶቹ በቀብር ሥነስርአቱ ላይ ሲጨናነቁ አንድ እጅግ ያማረ ቆንጆ ሰው በጭንቅላቱ በኩል ይቆማል።ጀናዛውም እንደተከፈነ ያ ሰው በከፈኑ እና በሞተው ሰው ደረት መሀል ይሆናል።ከቀብር ሥነስርአቱም በህዋላ ቀባሪ ቤተሰቦቹ ወደ ቤት ሲመለሱ ሁለት ሙንከር እና ነኪር የተባሉ ምላኢኮች ወደ ቀብሩ በመምጣት ጀናዛውንና ያንን ቆንጆ ሰው በመለያየት ያንን የሞተውን ሰው በእምነቱ ጉዳይ ብቻውን በጥያቄ ሊያፋጡት ይሞክራሉ ። ሆኖም ያ ቆንጆ ሰው ይናገራል "ይህ ሰው አጋሬም ጋደኛዬም ነው ብቻውንም ልተወው አልችልም። እናንተ እንድትጠይቁት ከተመደባቹ ስራችሁን መሥራት ትችላላቹ እኔ ግን ወደ ጀነት መግባቱን ሳላረጋግጥ ትቼው እልሄድም"። ከዝያም ወደ ሞተው አጋሩ በመዞር እንዲህ ይለዋል "እኔ አንዳንዴ ድምፅህን ከፍ አርገህ ሌላ ጊዜ ደግሞ ቀስ ብለህ ስታነበኝ የነበርኩት ቁርአን ነኝ ምንም አትጨነቅ፤ ከሙንከርና ነኪር ጥያቄና መልስ በኃላ ምንም ጭንቀት አይኖርብህም"፤ጥያቄና መልሱም ካለቀ በኃላ ያ ቆንጆ ሰው አል ማሉል አላ በተባሉ የጀነት መላኢኮች የተዘጋጀ በመልካም ሽታ የሚያውድ እና ከ ሀር በተሰራ ልብስ የተዘጋጀ አልጋ ያዘጋጅለታል።
2. ረሰል(ሶ.ዐ.ወ) እንደተናገሩት በቂያማ ቀን በአላህ ሱ.ወ ፊት ስንቆም ከቁርአን የበለጠ ለኛ ሚከራከርልን አይኖርም ከነብይያትም ከ መላኢኮችም በበለጠ።
3. እባክዎን ይህን መልእክት የቻሉትን ያህል ያስተላልፉ። ረሱል (ሶ.ዐ.ወ) እውቀትን ከኔ ለሌላው አስተላልፉ አንድም አረፍተ ነገር ብትሆን እንኩዋን ብለዋል።
4. ይህ መልእክት በ አላህ ፍቃድ በቀጣይ 7 ቀናት ቢያንስ 5 ሚልዬን ሰዎች እንዲዳረስ ዱአ እያደረግን ነው።
እባክዎን ይህን መልእክት ለ ቤተሰብዎ፣ ለዘመድዎትና ላሚያውቅዋቸው ሁሉ በማስተላለፍ ከተትረፈረፈው የአላህ ምንዳ ተጠቃሚ ይሁኑ።
*እርስዎ ቁርአንን ሲይዙ ሰይጣን ራሱን ያመዋል።
*ሲከፍቱት ይወድቃል።
*እያነበቡት ሲያይ ራሱን ይስታል።
*ይህንን መልእክት ሊያስተላልፉ ሲያስቡ ላማዳከምና ለማስነፍ ይሞክራል።
እኔ አሸነፍኩት ምክንያቱም ለእርስዎ መላክ ችያለሁ።
🌺🌺🌺😊🌺🌺🌺

5. እባክዎን ሸይጣንን ያሸንፉና ይህንን መልዕክት ቢያንስ ለ5 ሰው በ 5 ደቄቃ ውስጥ ያስተላልፉ።
ሁሉም ነገር በግዜው ሲሆን ያስደስታል
እግዛብሔር ቢፍቅድ ቢረዳ ይህን መጽሐፈ ጨርሼ ትንሽ
ብር ስለጎደለኝ እናተን ላስቸግር ግድ ሆነ 100 ብር ብቻ ብድር ነው ።
1000427427602 alemayehu yhonies new እንድጨርስ አግዙኝ።
Forwarded from ሳቤላ (ብርቱዋ)
ህይወት ካለ ጉድለት አልተሰራችም። ስለዚህ ሁሉም ጉድለቱን ይዞ ይጉዋዛል የእፎይታን አፈር እስኪቀምስ ያዝግማል።ፍንጭትህ በምን ትደፍነዋለህ ባለመሳቅ ብትል የተጨማደደ ግንባር ታተርፍለህ። የድድህ መጥቆር የጥርስህን ንጣት አይሸፍነውም ውበት ይሆንለታል እንጂ እነኚህ በክፍተትና በጥቁረት የተሞሉ ጌጦች ለፈገግታችን ድምቀት ናቸው። እናም እናዝግማለን እህህ ማለት አይበጅምና በጉድለት መኳል እንመርጣለን ። መከፍታችን ለእግዜር ና ለኛ የድልድይ መንገድ ነው። ምንድነው ችግርህ ? የምንልበት
ምን አጠፍው ብለህ የምታዋይበት ፣ሙላልልኝ ብለን የምንጨቀጭቅበት፣ እግዜርነቱን የምናምንበት ፣ዝቅታችንን የምናውቅበት ነው። ያ ባይሆንማ አዳም እፀበለስን አትብላ ባልተባለ ነበር ባይጎድልበት ዝቅታውን እንዴት ያውቅ ነበር? ሲፈጥረን አጉድሎብናል የሰጠን ግን ከሁሉ ይበልጣል ።ይሄን አምኖ ምስጋናውን የማይነሳ በእውነት እሱ ብፁህ ነው።

ናርዲ
Watch "እማማ ትሙት። ዘመን ተኮር ግጥም ይወዱታል ይመልከቱት" on YouTube
https://youtube.com/shorts/0Fyn5NK_WY0?feature=share
HTML Embed Code:
2024/04/20 00:59:58
Back to Top