TG Telegram Group & Channel
Zemedkun Bekele (ዘመዴ) | United States America (US)
Create: Update:

🔥 መረጫጨት ልጀምር ነው…

• ላምጪው ይከፈል ዘንድ ሕግ ያስገድዳል።

"…አሁን በሸዋም፣ በጎጃምም፣ በጎንደርም፣ በወሎም ላሉት ፋኖዎች ለመከፋፈላቸው ትልቁን ምክያትና ዋነኛውን ነቀርሳ ወደ መዋጋቱ ለመግባት እገደዳለሁ። አቶ ሽመልስ ለገሰ አድራሽ ፈረስ ነው። ከዚያ የዘለለ ሙያም፣ ብቃትም፣ አቅምም የለውም። እኔ ከሽመልስ ጋር አይደለም አፌን የምካፈተው። እኔ ከዋነኞቹ የሽመልስ ጋላቢዎች ጋር ነው የምጠዛጠዘው።

"…ኤልያስ ክፍሌ በሀብታሙ አያሌው፣ በኢየሩሳሌምና በሽመልስ ተፈራ፣ በኢትዮ 360፣ በግምባሩና በሕዝባዊ ሠራዊቱ አይደለም ሊሰደብ ሊዋረድ ቀርቶ በክፉ አይን የሚታይ ሰው አልነበረም። ኤልያስ ክፍሌን የማውቀው ከፌስቡክ እና ከዩቲዩብ ተባርሬ ቴሌግራም ላይ ብቻ በነበርኩበት ጊዜ ለምን ቴሌቭዥን ላይ አላወጣህም ብሎ የአየር ሰዓት የሰጠኝ ጊዜ ነው። በአካልም ሁለት ቀን ነው መልኩን እንኳ ያየሁት። ከልጅነቴ ጀምሮ ግን በኢትዮጵያ ፖለቲካ ላይ የነበረውን ተጽእኖ ሳነብ ነው የኖርኩት። ስለብዙ ነገር ኤልያስን በማግኘቴም ፈጣሪዬን አመስግናለሁም። በዚህ አጋጣሚ በሁሉ ሰው ፊት እጅግ አክባሪው እንደሆንኩም መግለጽ እፈልጋለሁ።

"…መረጃ ቲቪን በነፃ እየተጠቀሙበት ቆይተው መረጃ ቲቪን ለማፍረስ እነ ሀብታሙ አያሌው የሄዱበትን ርቀት የሚያውቅ ያውቀዋል። በፋኖ እና በዐማራ ስም በሚሰበሰብ ዶላር ኑሮውን የመሠረተ አቀንጭራ ሁላ የተለየ አደረጃጀት መጥቶበት በአጭር ቀን ልዩነቱ ሲታይ ደንግጦ መንበጫበጭ አያዋጣም። አያዛልቅም።

"…ሰው እንዴት ጎንደሮች ታረቁ ብሎ ይበሳጫል? እንዴት ደም ያስመልሰዋል? ሰው ሸዋዎች ወደ አንድ እንዳይመጡ በዚህ ልክ እንዴት ይደክማል? ሰው ጎጃምን፣ ጎንደርን የዐማራ ጋዜጠኛ፣ አክቲቪስት መስሎ እንዴት ይከፋፍላል? ወንድሞች ቢገዳደሉስ ምንድነው ጥቅሙ?

• ማርያምን አልፋታችሁም…!

🔥 መረጫጨት ልጀምር ነው…

• ላምጪው ይከፈል ዘንድ ሕግ ያስገድዳል።

"…አሁን በሸዋም፣ በጎጃምም፣ በጎንደርም፣ በወሎም ላሉት ፋኖዎች ለመከፋፈላቸው ትልቁን ምክያትና ዋነኛውን ነቀርሳ ወደ መዋጋቱ ለመግባት እገደዳለሁ። አቶ ሽመልስ ለገሰ አድራሽ ፈረስ ነው። ከዚያ የዘለለ ሙያም፣ ብቃትም፣ አቅምም የለውም። እኔ ከሽመልስ ጋር አይደለም አፌን የምካፈተው። እኔ ከዋነኞቹ የሽመልስ ጋላቢዎች ጋር ነው የምጠዛጠዘው።

"…ኤልያስ ክፍሌ በሀብታሙ አያሌው፣ በኢየሩሳሌምና በሽመልስ ተፈራ፣ በኢትዮ 360፣ በግምባሩና በሕዝባዊ ሠራዊቱ አይደለም ሊሰደብ ሊዋረድ ቀርቶ በክፉ አይን የሚታይ ሰው አልነበረም። ኤልያስ ክፍሌን የማውቀው ከፌስቡክ እና ከዩቲዩብ ተባርሬ ቴሌግራም ላይ ብቻ በነበርኩበት ጊዜ ለምን ቴሌቭዥን ላይ አላወጣህም ብሎ የአየር ሰዓት የሰጠኝ ጊዜ ነው። በአካልም ሁለት ቀን ነው መልኩን እንኳ ያየሁት። ከልጅነቴ ጀምሮ ግን በኢትዮጵያ ፖለቲካ ላይ የነበረውን ተጽእኖ ሳነብ ነው የኖርኩት። ስለብዙ ነገር ኤልያስን በማግኘቴም ፈጣሪዬን አመስግናለሁም። በዚህ አጋጣሚ በሁሉ ሰው ፊት እጅግ አክባሪው እንደሆንኩም መግለጽ እፈልጋለሁ።

"…መረጃ ቲቪን በነፃ እየተጠቀሙበት ቆይተው መረጃ ቲቪን ለማፍረስ እነ ሀብታሙ አያሌው የሄዱበትን ርቀት የሚያውቅ ያውቀዋል። በፋኖ እና በዐማራ ስም በሚሰበሰብ ዶላር ኑሮውን የመሠረተ አቀንጭራ ሁላ የተለየ አደረጃጀት መጥቶበት በአጭር ቀን ልዩነቱ ሲታይ ደንግጦ መንበጫበጭ አያዋጣም። አያዛልቅም።

"…ሰው እንዴት ጎንደሮች ታረቁ ብሎ ይበሳጫል? እንዴት ደም ያስመልሰዋል? ሰው ሸዋዎች ወደ አንድ እንዳይመጡ በዚህ ልክ እንዴት ይደክማል? ሰው ጎጃምን፣ ጎንደርን የዐማራ ጋዜጠኛ፣ አክቲቪስት መስሎ እንዴት ይከፋፍላል? ወንድሞች ቢገዳደሉስ ምንድነው ጥቅሙ?

• ማርያምን አልፋታችሁም…!


>>Click here to continue<<

Zemedkun Bekele (ዘመዴ)










Share with your best friend
VIEW MORE

United States America Popular Telegram Group (US)