TG Telegram Group & Channel
ርጢን ሚዲያ ( Ritin Media ) | United States America (US)
Create: Update:

#Update

የቅዱስ ሲኖዶስ ዋና ጸሐፊ እና የኒውዮርክና አካባቢው ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ  ብፁዕ አቡነ ጴጥሮስ (ዶ/ር) ዛሬ አሜሪካ ገብተዋል።

ብፁዕ አቡነ ጴጥሮስ (ዶ/ር) አሜሪካ ሲደርሱ አቀባበል ተደርጎላቸው።

ማክሰኞ ጥር 28 / 2016 ዓ/ም በአሜሪካ የነበራቸውን አገልግሎት አጠናቀው ወደ ኢትዮጵያ ቢመለሱም በቦሌ ዓለም አቀፍ ኤርፖርት ከደረሱ በኃላ ወደ #ኢትዮጵያ መግባት እንደማይችሉ ተነግሯቸው ዛሬ ወደ አሜሪካ ለመመለስ ተገደዋል።

የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ፤ ብፁዕነታቸው ወደ አሜሪካ ከመመለሳቸው በፊት የሚመለከተው የመንግስት አካል የቤተክርስቲያኗ ከፍተኛ  የሥራ ኃላፊና የቅዱስ ሲኖዶስ ዋና ጸሐፊ  መሆናቸውን ከግምት ውስጥ በማስገባት ወደ አገር እንዲገቡ  እንዲፈቀድላቸው እንዲያደርግ ብትጠይቅም የመፍትሄ ምላሽ ባለመገኘቱ ወደ መጡበት አሜሪካ ተመልሰዋል።

መንግሥት እስካሁን ስለጉዳዩ የሰጠው ማብራሪያ የሌለ ሲሆን በቀጣይ የሚሰጠው ማብራሪያ ካለ ተከታትለን እናቀርባለን።

#Update

የቅዱስ ሲኖዶስ ዋና ጸሐፊ እና የኒውዮርክና አካባቢው ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ  ብፁዕ አቡነ ጴጥሮስ (ዶ/ር) ዛሬ አሜሪካ ገብተዋል።

ብፁዕ አቡነ ጴጥሮስ (ዶ/ር) አሜሪካ ሲደርሱ አቀባበል ተደርጎላቸው።

ማክሰኞ ጥር 28 / 2016 ዓ/ም በአሜሪካ የነበራቸውን አገልግሎት አጠናቀው ወደ ኢትዮጵያ ቢመለሱም በቦሌ ዓለም አቀፍ ኤርፖርት ከደረሱ በኃላ ወደ #ኢትዮጵያ መግባት እንደማይችሉ ተነግሯቸው ዛሬ ወደ አሜሪካ ለመመለስ ተገደዋል።

የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ፤ ብፁዕነታቸው ወደ አሜሪካ ከመመለሳቸው በፊት የሚመለከተው የመንግስት አካል የቤተክርስቲያኗ ከፍተኛ  የሥራ ኃላፊና የቅዱስ ሲኖዶስ ዋና ጸሐፊ  መሆናቸውን ከግምት ውስጥ በማስገባት ወደ አገር እንዲገቡ  እንዲፈቀድላቸው እንዲያደርግ ብትጠይቅም የመፍትሄ ምላሽ ባለመገኘቱ ወደ መጡበት አሜሪካ ተመልሰዋል።

መንግሥት እስካሁን ስለጉዳዩ የሰጠው ማብራሪያ የሌለ ሲሆን በቀጣይ የሚሰጠው ማብራሪያ ካለ ተከታትለን እናቀርባለን።


>>Click here to continue<<

ርጢን ሚዲያ ( Ritin Media )









Share with your best friend
VIEW MORE

United States America Popular Telegram Group (US)