Create: Update:
#Update
የቅዱስ ሲኖዶስ ዋና ጸሐፊ እና የኒውዮርክና አካባቢው ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ ጴጥሮስ (ዶ/ር) ዛሬ አሜሪካ ገብተዋል።
ብፁዕ አቡነ ጴጥሮስ (ዶ/ር) አሜሪካ ሲደርሱ አቀባበል ተደርጎላቸው።
ማክሰኞ ጥር 28 / 2016 ዓ/ም በአሜሪካ የነበራቸውን አገልግሎት አጠናቀው ወደ ኢትዮጵያ ቢመለሱም በቦሌ ዓለም አቀፍ ኤርፖርት ከደረሱ በኃላ ወደ #ኢትዮጵያ መግባት እንደማይችሉ ተነግሯቸው ዛሬ ወደ አሜሪካ ለመመለስ ተገደዋል።
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ፤ ብፁዕነታቸው ወደ አሜሪካ ከመመለሳቸው በፊት የሚመለከተው የመንግስት አካል የቤተክርስቲያኗ ከፍተኛ የሥራ ኃላፊና የቅዱስ ሲኖዶስ ዋና ጸሐፊ መሆናቸውን ከግምት ውስጥ በማስገባት ወደ አገር እንዲገቡ እንዲፈቀድላቸው እንዲያደርግ ብትጠይቅም የመፍትሄ ምላሽ ባለመገኘቱ ወደ መጡበት አሜሪካ ተመልሰዋል።
መንግሥት እስካሁን ስለጉዳዩ የሰጠው ማብራሪያ የሌለ ሲሆን በቀጣይ የሚሰጠው ማብራሪያ ካለ ተከታትለን እናቀርባለን።
የቅዱስ ሲኖዶስ ዋና ጸሐፊ እና የኒውዮርክና አካባቢው ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ ጴጥሮስ (ዶ/ር) ዛሬ አሜሪካ ገብተዋል።
ብፁዕ አቡነ ጴጥሮስ (ዶ/ር) አሜሪካ ሲደርሱ አቀባበል ተደርጎላቸው።
ማክሰኞ ጥር 28 / 2016 ዓ/ም በአሜሪካ የነበራቸውን አገልግሎት አጠናቀው ወደ ኢትዮጵያ ቢመለሱም በቦሌ ዓለም አቀፍ ኤርፖርት ከደረሱ በኃላ ወደ #ኢትዮጵያ መግባት እንደማይችሉ ተነግሯቸው ዛሬ ወደ አሜሪካ ለመመለስ ተገደዋል።
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ፤ ብፁዕነታቸው ወደ አሜሪካ ከመመለሳቸው በፊት የሚመለከተው የመንግስት አካል የቤተክርስቲያኗ ከፍተኛ የሥራ ኃላፊና የቅዱስ ሲኖዶስ ዋና ጸሐፊ መሆናቸውን ከግምት ውስጥ በማስገባት ወደ አገር እንዲገቡ እንዲፈቀድላቸው እንዲያደርግ ብትጠይቅም የመፍትሄ ምላሽ ባለመገኘቱ ወደ መጡበት አሜሪካ ተመልሰዋል።
መንግሥት እስካሁን ስለጉዳዩ የሰጠው ማብራሪያ የሌለ ሲሆን በቀጣይ የሚሰጠው ማብራሪያ ካለ ተከታትለን እናቀርባለን።
Forwarded from ማኅበረ ቅዱሳን ( Mahibere Kidusan)
#Update
የቅዱስ ሲኖዶስ ዋና ጸሐፊ እና የኒውዮርክና አካባቢው ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ ጴጥሮስ (ዶ/ር) ዛሬ አሜሪካ ገብተዋል።
ብፁዕ አቡነ ጴጥሮስ (ዶ/ር) አሜሪካ ሲደርሱ አቀባበል ተደርጎላቸው።
ማክሰኞ ጥር 28 / 2016 ዓ/ም በአሜሪካ የነበራቸውን አገልግሎት አጠናቀው ወደ ኢትዮጵያ ቢመለሱም በቦሌ ዓለም አቀፍ ኤርፖርት ከደረሱ በኃላ ወደ #ኢትዮጵያ መግባት እንደማይችሉ ተነግሯቸው ዛሬ ወደ አሜሪካ ለመመለስ ተገደዋል።
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ፤ ብፁዕነታቸው ወደ አሜሪካ ከመመለሳቸው በፊት የሚመለከተው የመንግስት አካል የቤተክርስቲያኗ ከፍተኛ የሥራ ኃላፊና የቅዱስ ሲኖዶስ ዋና ጸሐፊ መሆናቸውን ከግምት ውስጥ በማስገባት ወደ አገር እንዲገቡ እንዲፈቀድላቸው እንዲያደርግ ብትጠይቅም የመፍትሄ ምላሽ ባለመገኘቱ ወደ መጡበት አሜሪካ ተመልሰዋል።
መንግሥት እስካሁን ስለጉዳዩ የሰጠው ማብራሪያ የሌለ ሲሆን በቀጣይ የሚሰጠው ማብራሪያ ካለ ተከታትለን እናቀርባለን።
የቅዱስ ሲኖዶስ ዋና ጸሐፊ እና የኒውዮርክና አካባቢው ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ ጴጥሮስ (ዶ/ር) ዛሬ አሜሪካ ገብተዋል።
ብፁዕ አቡነ ጴጥሮስ (ዶ/ር) አሜሪካ ሲደርሱ አቀባበል ተደርጎላቸው።
ማክሰኞ ጥር 28 / 2016 ዓ/ም በአሜሪካ የነበራቸውን አገልግሎት አጠናቀው ወደ ኢትዮጵያ ቢመለሱም በቦሌ ዓለም አቀፍ ኤርፖርት ከደረሱ በኃላ ወደ #ኢትዮጵያ መግባት እንደማይችሉ ተነግሯቸው ዛሬ ወደ አሜሪካ ለመመለስ ተገደዋል።
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ፤ ብፁዕነታቸው ወደ አሜሪካ ከመመለሳቸው በፊት የሚመለከተው የመንግስት አካል የቤተክርስቲያኗ ከፍተኛ የሥራ ኃላፊና የቅዱስ ሲኖዶስ ዋና ጸሐፊ መሆናቸውን ከግምት ውስጥ በማስገባት ወደ አገር እንዲገቡ እንዲፈቀድላቸው እንዲያደርግ ብትጠይቅም የመፍትሄ ምላሽ ባለመገኘቱ ወደ መጡበት አሜሪካ ተመልሰዋል።
መንግሥት እስካሁን ስለጉዳዩ የሰጠው ማብራሪያ የሌለ ሲሆን በቀጣይ የሚሰጠው ማብራሪያ ካለ ተከታትለን እናቀርባለን።
>>Click here to continue<<
ርጢን ሚዲያ ( Ritin Media )