TG Telegram Group Link
Channel: RAEY Life Center & Services (RLCS)
Back to Bottom
ውድ የራዕይ ቤተሰቦች እና በጎ አድራጊዎች
አንዲት በሳሪስ አዲስ ሰፈር የምትገኝ እናት ልጇ በጠና ታሞባት የምትደዳደርበትን ገንዘብ ሁሉ ለማሳከሚያ አውጥታ አሁን ምንም ስራ መስሪያ የሌላት ስትሆን የምትከፍለው የቤት ኪራይ እና ልጆቿን የምትመግብበት ገቢ የሚያስገኝ ስራ ያጣች ሲሆን ቀርበን ባደረግነው ጥናት በጥቃቅን ንግድ ስራ እንድትንቀሳቀስ ምቹ አጋጣሚ በመኖሩና በቅርብ የሚከታተሏት በጎ ፈቃደኞች በማግኘታችን የተለያየ ምክርና ክትትል እያደረግንላት ይህን ስራ እንድትሰራ ለማገዝ አስበናል። በመሆኑም ለንግድ ስራው መነሻ የሚሆን ቢያንስ 5000ብር የሚያስፈልግ ሲሆን ባላችሁ አቅምና በፀሎት ለልጆቿ የቀን ጉርስ የምታገኝበትን መንገድ እንድታስቡልን በፈጣሪ ስም እንጠይቃለን።

በገንዘብ መርዳት ለምትፈልጉ ይህንን መጠቀም ትችላላችሁ
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ
1000064366258
ዳግማይ ገበየሁ

ዳግማይ ገበየሁ
ፕሬዚደንት
RAEY Life Center & Services (RLCS) pinned «ውድ የራዕይ ቤተሰቦች እና በጎ አድራጊዎች አንዲት በሳሪስ አዲስ ሰፈር የምትገኝ እናት ልጇ በጠና ታሞባት የምትደዳደርበትን ገንዘብ ሁሉ ለማሳከሚያ አውጥታ አሁን ምንም ስራ መስሪያ የሌላት ስትሆን የምትከፍለው የቤት ኪራይ እና ልጆቿን የምትመግብበት ገቢ የሚያስገኝ ስራ ያጣች ሲሆን ቀርበን ባደረግነው ጥናት በጥቃቅን ንግድ ስራ እንድትንቀሳቀስ ምቹ አጋጣሚ በመኖሩና በቅርብ የሚከታተሏት በጎ ፈቃደኞች በማግኘታችን…»
RLCS.JPG
106.2 KB
Send us your motivation statements through @dagmay14
እንኳን ለአዲሱ አመት በሰላም አደረሳችሁ!

የተስፋ አዲስ ህፃናትና ወላጆች ቦሌ አካባቢ በሚገኘዉ ሳሮ ማሪያ ሆቴል የፊታችን ቅዳሜና እሁድ የልጆች ካንሰር የግንዛቤ ወር ምክንያት በማድረግ የልጆች የስዕል ዐዉደ ርዕይ እንዲሁም በወላጆች የተሰሩ የእጅ ስራዎች ይቀርባሉ!

ሁላችሁም ተጋብዛችኋል!

ልጆች ላይ የሚከሰት ካንሰር በሰአቱ ከታከመ መዳን ይችላል!

#goldseptember #supportkidswithcancer #ChildhoodCancerAwarenessMonth
Inquiry for Developing Understanding.pdf
176.7 KB
Dearest All

If there is anyone looking for help on internal imbalances, there is a team @ RLCS that is giving out free services. The team has remarkable reliability. With everyone's cooperativeness, we can help anyone out together. If you come across anyone, by any chance, please try to listen to them and bring the case to us by raising the case with the following points assessed; this might help understand at what state the individual is at.

Please note that, if we can answer the questions in the inquiry accurately by obtaining the right information, we can get the best intervention we possibly can in a complementary manner, by respecting their personal boundaries.
You can privately contact the organizer:
@dagmay14
A visit to Sele Enat Orphanage with RAEY Family 😊
Dearest All,

We are currently working towards rehabilitating a vulnerable mother by the name Tizita in a sustainable manner. Herewith is the project synopsis.

Anyone who wants to help out can contact the counsellor @dagmay14
HTML Embed Code:
2024/04/19 01:37:29
Back to Top