TG Telegram Group Link
Channel: Mekelle University Student Union
Back to Bottom
Forwarded from Gu@l TheEthiop
Africa, Join the 2024 A2SV AI For Impact Hackathon! 🔥

Last year's hackathon united 3709 students from 47 countries across Africa, leading to impactful innovations and practical solutions with Generative AI. Now, it's your turn to be part of Africa’s largest hackathon, supporting diversity, education, and economic growth through technology. 🚀

Whether you are a rookie or a seasoned coder, this hackathon is for you. High school and university students are invited to build their first prototypes, improve their problem-solving skills, and be guided by globally recognized industry mentors and advisors from top tech companies. 🌍

Compete for a share of our $30,000 prize pool and get ready to make a real impact in the tech scene of Africa.

Register now at hackathon.a2sv.org and let us show the world what Africa can do!

#A2SV #A2SVHackathon #AIforImpact #AI #TechInnovation #Africa #RegisterNow
ለሁሉም የመቐለ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች በየማህበራዊ ሚዲያ ሓምሌ 22 እየተባለ ያለው ሃሰተኛ መረጃ መሆኑን ልናሳውቃቹህ እንወዳለን ።
N.B - FOR SUMMER STUDENTS ONLY
Forwarded from TIKVAH-ETHIOPIA
#ጥቆማ

43,500 የመስክ መረጃ ሰብሳቢዎች ይፈለጋሉ ፤ ሞክሩት።

የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት በ2017 የበጀት ዓመት ለሚያካሂደው የሁለተኛው ዙር የግብርና ናሙና ቆጠራ 43500 የመስክ መረጃ ሰብሳቢዎች አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል፡፡

ቅጥሩ 1 ዓመት ነው።

ለሥራው ማመልከት የሚፈልግ ማንኛው ዜጋ በአካል መገኘት ሳይጠበቅበት ይህን የሌበር ማርኬት ፖርታልን
http://lmis.gov.et በመጠቀም ማመልከት ይችላል።

መስፈርቶቹ ምንድናቸው ?

➡️ የትምህርት ደረጃ ፡- በማንኛውም የትምህርት መስክ የመጀመሪያ ዲግሪና ከዚያ በላይ ያለው ሆኖ ፖርታል ላይ በተገላጸው መሠረት፣
➡️ የስራው ቆይታ ፦ 1 ዓመት
➡️ ቋንቋ ፦ ለሥራ የሚመዘገቡበትን አካባቢ ቋንቋ የሚችል
➡️ ፆታ ፦ አይለይም
➡️ የጤና ሁኔታ ፡- በገጠርና በከተማ ቀበሌዎች ተዘዋውሮ መስራት የሚችልና ለዚህም ፍቃደኛ የሆነ

ለመመዝገብ ምን መከተል ይገባል ?

1. በኢትዮጵያ የሥራ ገበያ መረጃ ስርዓት ላይ የሌበር ማርኬት ፖርታል ላይ ይህን ማስፈንጠሪያ በመጠቀም መረጃውን
lmis.gov.et መሙላት፣

2. ምዝገባ ካጠናቀቁ በኋላ በስልካችሁ የሰራተኛነት መለያ ቁጥር ይደርሶታል፣

3. የደረሰዎትን የሰራተኛነት መለያ ቁጥር በመያዝ እና አቅራቢያችሁ ወደሚገኝ የአንድ ማዕከል አገልግሎት መስጫ ጣቢያ በመሄድ አሻራ መስጠትና ምዝገባውን ማጠናቀቅ።

መረጃው የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎትና የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር
ነው።

#Ethiopia

@tikvahethiopia
After we finish the semester that was interrupted in 2016 E/C then we will study two semesters in 2017E/C!
2017 Academic Calendar.pdf
442.1 KB
Share '2017 Academic Calendar.pdf'
የኢትዮጵያ ተማሪዎች ህብረት መልካም ምኞት
በመጀመሪያ እንኳን ለ2017ዓ/ም በሰላም በጤና ኣደረሳቹህ ።
2017 ዓ/ም
የሰላም የፍቅር የመቻቻልና የብልፅግና እንዲሆን ተመኘን።
ተማሪ የኣንዲ ሃገር ምስ፣ ዋልታና ማእገር፣ የጀርባ ኣጥንት ናቸው በዚህም በ2016ዓ/ም የታዩና የተሰሩ መልካም ነገሮች በመያዝ ልሰሩ የሚገባቸው ግን ያልተሰሩ የሚናተኩሩበትና የሚንሰራባቸው ይሆናል
1.ሁሉም የመንግስት ዩኒቨርስቲ በት/ት ሚኒስትር በወጣው ፕሮግራም መሰረት ተማሪዎቻቸው እንዲያስገቡና እንዲያወጡ እናደርጋለን( የፀጥታ ምክያት እና ሌላ ኣሳማኝ ሃሳብ ከለለ)
2.የኢትዮጵያ ተማሪዎች ደህንነታቸው ተጠብቆ በሰላምና በነፃ እንዲ ማሩ ከሚመለከታቸው የፀጥታ እና ደህንነት ኣካላት ጋ በመሆን እንሰራለን።
3.የልዩ ፍላጎት ተማሪዎች
በኣካዲሚክ ትምህርታቸውን እንዳይደክሙ ለነሱ የምመጥን የመማር ማስተማር ፣ ትቶርያል በመስጠት የላቀ ውጤት እንዲያመጡ ማድረግ እንዲሁም የምማሩበት ክፍል ፣ካፌ ፣መኝታ ክፍል(ከሚመለከታቸው የዩኒቨርስቲ ict ባለሞያዎች በመነጋገር wifi እንዲገጠምላቸው ማድረግ
4.ሴት በኣንዲ ሃገር መሠረት እንደሆነች በት/ትም መሠረት ናት። በ2017ዓ/ም በየዩኒቨርሲቲው ህብረት እና በጎ ኣድራጎት የሴቶች ተሳትፎ ከነበረው በ30% በማሳደግ በዩኒቨርስቲው የሚደረጉ እንቅስቃሴዎች እና በመሪነት ማሳደግ እንዲሁም ከፍተኛ ውጤት ያመጡ ሴት ተማሪዎች እውቅናና ድጋፍ መስጠት
5.ከፍተኛ ውጤት ኣምጥተው የሚመረቁ ተማሪዎች በየዩኒቨርሲቲው የማስተር ዕድል እንዲሰጣቸው ከዩኒቨርስቲው ኣካላት ጋር በመነጋገር እንሰራለን ።
6.exit exam (መውጫ ፈተና) መውጫ ፈተና ማለት ኣንድ ተማሪ ከማረው መሰረታዊ ነገሮች ይዟል ወይ ኣልያዘም ተብል የምሰጥ ፈተና ነው ነገር ግን በዚህ ዙርያ የተለያዩ ጥያቄዎች በየዓመቱ ይስተናገዳሉ ከነሱም blue print ፣
core competency ፣ኣገር ኣቀፍ ሞዴል ፈተና፣ በወቅቱ ኣለመስጠት የፈተና ኣወጣጥ እና ፈተና መውጣት በዚህ ዓመት ተስተናግደዋል እናም እነዚህ በ2017 እንዳይደገሙ ከት/ት ሚኒስትር ጋር በመሆን ኣብረን ለመፈታት እንሰራለን።
7.የኢኮኖሚ ድጋፍ የሚሹ ተማሪዎች ከዩኒቨርስቲው ፕረዚዳንት ፣ማህበረሰብ ፣ባለ ሃብት ፣ት/ትሚኒስቴር እና NGO በመተባበር የበታችነት ተሰሚቶባቸው በት/ታቸው እንዳይደክሙ ኢኮኖሚ ድጋፍ እንዲደረግላቸው እናደርጋለን ።
8.በየዩኒቨርስቲ ስካሄድ የነበረው ለ ሁለት ሶስት ዓመት ተቋርጦ የነበረ የስፖርት ውድድር በ2017ዓ/ም ከኢትዮጵያ ስፖርት ኮሚሽን ሃላፍዎች በመነጋገር እንዲካሄድ የበኩላችን ኣስተዋፅኦ እናደርጋለን።
ደግሜ መልካም ኣዲስ ኣመት
"ህብረት ተማሪ የተማሪዎች እና የዩኒቨርስቲ ማህበረሰብ ድልድይ ነው"
ሓየሎም ስዩም የኢትዮጵያ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት እና የመቐለ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ህብረት ፕሬዝዳንት
ተማሪዎቻችን እየገቡ የምያሳይ ፎቶ
እንኳን በደህና መጣቹህ🙏🙏
Pls share for ur comrades
Forwarded from Mekelle University Career Center (Gebru Gebrehiwot)
Date: September 19, 2024
Notice to All Mekelle University Students (2024/2025 Academic Year)
The Mekelle University Career Center is excited to announce exclusive specialized training programs for MU students. We invite you to take part, but please be aware that spaces are limited, so early registration is encouraged.
Available Training Programs:
1.Life Skills Training and Personal Development Plan
2.Employability and Work Habits Training
3.Digital Literacy Training
To secure your spot in any of these programs, registration at the MU Career Center office is required. You can also send your details via our institutional email [email protected] . In doing so, Please provide the following information to facilitate your registration.

•Full Name
•Gender
•Education Level
•Marital Status
•Phone Number
•Date of Birth/Age
•Email Address
•Disability Status
•Residence

For any further inquiries, please contact the Mekelle University Career Center.
Best regards,
Mekelle University Career Center
HTML Embed Code:
2024/09/20 22:53:49
Back to Top