Create: Update:
ኮሌጁ በፕሮግራም አክሬዲቴሽን ላይ የምክክር መድረክ አዘጋጀ።
*//*
ሰኔ 20/2017 ዓ/ም
በሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ የተፈጥሮና ቀመር ሳይንስ ኮሌጅ በቁልፍ የአፈጻጸም አመላካቾች ላይ የተቀመጠውን የፕሮግራሞች አክሬዲቴሽን ግብ ለማሳካት ሊደረጉ ስለሚገቡ ቅድመ ሁኔታዎች ከኮሌጁ አመራሮችና የትምህርት ክፍል ኃላፊዎች የገላጻና ስልጠና መድረክ ተካሂዷል።
የኮሌጁ ዲን ዶ/ር ዙፋን በደዊ በመክፈቻ ንግግራቸው እንደገለጹት የትምህርት ፕሮግራሞች አክሬዲቴሽን ማግኘታቸው ኮሌጁንና ዩኒቨርሲቲውን አለምአቀፋዊ ተወዳዳሪ ስለሚያደርግ የሚሰጡ ፕሮግራሞችን የጥራት ደረጃና የተመራቂዎችን አጠቃላይ ተፈላጊነት በእጅጉ እንደሚጨምር ገልጸዋል። ተሳታፊዎች በስልጠና ቆይታቸው የፕሮግራም አክሬዲቴሽን ምን ቅድመ ሁኔታዎች ይፈልጋል የሚለውን በመገንዘብ በየደረጃቸው የሚጠበቅባቸውን ኃላፊነት ተፈጻሚ ለማድረግ ሊተጉ እንደሚገባም ዶ/ር ዙፋን አሳስበዋል።
ከተወዳዳሪ የምርምር ዩኒቨርሲቲ ከሚጠበቁ ማሟያዎች መካከል የፕሮግራሞችና የቤተ-ሙከራ አገልግሎቶች አክሬዲቴሽን አንዱ መሆኑን የጠቆሙት የኮሌጁ የጥራት ማረጋገጫና ማሻሻያ መሪ ዶ/ር መቅደስ ማሞ በኮሌጅ ደረጃ ያሉ ፕሮግራሞችን ከአለምአቀፋዊው መመዘኛ ጋር ተስተካካይ ለማድረግ ሊወሰዱ የሚገባ እርምጃዎችን የሚዳስስ የምክክር መድረክ ይሆናል ብለዋል።
የፕሮግራም አክሬዲቴሽን ቅድመ ሁኔታዎችንና አፈጻጸሞቹን የተመለከተ ገለጻ በሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ የጥራት ማረጋገጫ ዳይሬክተር ዶ/ር አቻምየለሽ ገ/ጻዲቅ እና በም/ዳይሬክተሯ መቅደስ መኮንን አማካኝነት ቀርቧል።
ሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ
ሁሌም ለልህቀት!
በዚህ ይከታተሉን:-
***
Facebook: https://www.facebook.com/Hawassa.University?mibextid=ZbWKwL
Website: https://www.hu.edu.et
*//*
ሰኔ 20/2017 ዓ/ም
በሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ የተፈጥሮና ቀመር ሳይንስ ኮሌጅ በቁልፍ የአፈጻጸም አመላካቾች ላይ የተቀመጠውን የፕሮግራሞች አክሬዲቴሽን ግብ ለማሳካት ሊደረጉ ስለሚገቡ ቅድመ ሁኔታዎች ከኮሌጁ አመራሮችና የትምህርት ክፍል ኃላፊዎች የገላጻና ስልጠና መድረክ ተካሂዷል።
የኮሌጁ ዲን ዶ/ር ዙፋን በደዊ በመክፈቻ ንግግራቸው እንደገለጹት የትምህርት ፕሮግራሞች አክሬዲቴሽን ማግኘታቸው ኮሌጁንና ዩኒቨርሲቲውን አለምአቀፋዊ ተወዳዳሪ ስለሚያደርግ የሚሰጡ ፕሮግራሞችን የጥራት ደረጃና የተመራቂዎችን አጠቃላይ ተፈላጊነት በእጅጉ እንደሚጨምር ገልጸዋል። ተሳታፊዎች በስልጠና ቆይታቸው የፕሮግራም አክሬዲቴሽን ምን ቅድመ ሁኔታዎች ይፈልጋል የሚለውን በመገንዘብ በየደረጃቸው የሚጠበቅባቸውን ኃላፊነት ተፈጻሚ ለማድረግ ሊተጉ እንደሚገባም ዶ/ር ዙፋን አሳስበዋል።
ከተወዳዳሪ የምርምር ዩኒቨርሲቲ ከሚጠበቁ ማሟያዎች መካከል የፕሮግራሞችና የቤተ-ሙከራ አገልግሎቶች አክሬዲቴሽን አንዱ መሆኑን የጠቆሙት የኮሌጁ የጥራት ማረጋገጫና ማሻሻያ መሪ ዶ/ር መቅደስ ማሞ በኮሌጅ ደረጃ ያሉ ፕሮግራሞችን ከአለምአቀፋዊው መመዘኛ ጋር ተስተካካይ ለማድረግ ሊወሰዱ የሚገባ እርምጃዎችን የሚዳስስ የምክክር መድረክ ይሆናል ብለዋል።
የፕሮግራም አክሬዲቴሽን ቅድመ ሁኔታዎችንና አፈጻጸሞቹን የተመለከተ ገለጻ በሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ የጥራት ማረጋገጫ ዳይሬክተር ዶ/ር አቻምየለሽ ገ/ጻዲቅ እና በም/ዳይሬክተሯ መቅደስ መኮንን አማካኝነት ቀርቧል።
ሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ
ሁሌም ለልህቀት!
በዚህ ይከታተሉን:-
***
Facebook: https://www.facebook.com/Hawassa.University?mibextid=ZbWKwL
Website: https://www.hu.edu.et
ኮሌጁ በፕሮግራም አክሬዲቴሽን ላይ የምክክር መድረክ አዘጋጀ።
*//*
ሰኔ 20/2017 ዓ/ም
በሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ የተፈጥሮና ቀመር ሳይንስ ኮሌጅ በቁልፍ የአፈጻጸም አመላካቾች ላይ የተቀመጠውን የፕሮግራሞች አክሬዲቴሽን ግብ ለማሳካት ሊደረጉ ስለሚገቡ ቅድመ ሁኔታዎች ከኮሌጁ አመራሮችና የትምህርት ክፍል ኃላፊዎች የገላጻና ስልጠና መድረክ ተካሂዷል።
የኮሌጁ ዲን ዶ/ር ዙፋን በደዊ በመክፈቻ ንግግራቸው እንደገለጹት የትምህርት ፕሮግራሞች አክሬዲቴሽን ማግኘታቸው ኮሌጁንና ዩኒቨርሲቲውን አለምአቀፋዊ ተወዳዳሪ ስለሚያደርግ የሚሰጡ ፕሮግራሞችን የጥራት ደረጃና የተመራቂዎችን አጠቃላይ ተፈላጊነት በእጅጉ እንደሚጨምር ገልጸዋል። ተሳታፊዎች በስልጠና ቆይታቸው የፕሮግራም አክሬዲቴሽን ምን ቅድመ ሁኔታዎች ይፈልጋል የሚለውን በመገንዘብ በየደረጃቸው የሚጠበቅባቸውን ኃላፊነት ተፈጻሚ ለማድረግ ሊተጉ እንደሚገባም ዶ/ር ዙፋን አሳስበዋል።
ከተወዳዳሪ የምርምር ዩኒቨርሲቲ ከሚጠበቁ ማሟያዎች መካከል የፕሮግራሞችና የቤተ-ሙከራ አገልግሎቶች አክሬዲቴሽን አንዱ መሆኑን የጠቆሙት የኮሌጁ የጥራት ማረጋገጫና ማሻሻያ መሪ ዶ/ር መቅደስ ማሞ በኮሌጅ ደረጃ ያሉ ፕሮግራሞችን ከአለምአቀፋዊው መመዘኛ ጋር ተስተካካይ ለማድረግ ሊወሰዱ የሚገባ እርምጃዎችን የሚዳስስ የምክክር መድረክ ይሆናል ብለዋል።
የፕሮግራም አክሬዲቴሽን ቅድመ ሁኔታዎችንና አፈጻጸሞቹን የተመለከተ ገለጻ በሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ የጥራት ማረጋገጫ ዳይሬክተር ዶ/ር አቻምየለሽ ገ/ጻዲቅ እና በም/ዳይሬክተሯ መቅደስ መኮንን አማካኝነት ቀርቧል።
ሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ
ሁሌም ለልህቀት!
በዚህ ይከታተሉን:-
***
Facebook: https://www.facebook.com/Hawassa.University?mibextid=ZbWKwL
Website: https://www.hu.edu.et
*//*
ሰኔ 20/2017 ዓ/ም
በሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ የተፈጥሮና ቀመር ሳይንስ ኮሌጅ በቁልፍ የአፈጻጸም አመላካቾች ላይ የተቀመጠውን የፕሮግራሞች አክሬዲቴሽን ግብ ለማሳካት ሊደረጉ ስለሚገቡ ቅድመ ሁኔታዎች ከኮሌጁ አመራሮችና የትምህርት ክፍል ኃላፊዎች የገላጻና ስልጠና መድረክ ተካሂዷል።
የኮሌጁ ዲን ዶ/ር ዙፋን በደዊ በመክፈቻ ንግግራቸው እንደገለጹት የትምህርት ፕሮግራሞች አክሬዲቴሽን ማግኘታቸው ኮሌጁንና ዩኒቨርሲቲውን አለምአቀፋዊ ተወዳዳሪ ስለሚያደርግ የሚሰጡ ፕሮግራሞችን የጥራት ደረጃና የተመራቂዎችን አጠቃላይ ተፈላጊነት በእጅጉ እንደሚጨምር ገልጸዋል። ተሳታፊዎች በስልጠና ቆይታቸው የፕሮግራም አክሬዲቴሽን ምን ቅድመ ሁኔታዎች ይፈልጋል የሚለውን በመገንዘብ በየደረጃቸው የሚጠበቅባቸውን ኃላፊነት ተፈጻሚ ለማድረግ ሊተጉ እንደሚገባም ዶ/ር ዙፋን አሳስበዋል።
ከተወዳዳሪ የምርምር ዩኒቨርሲቲ ከሚጠበቁ ማሟያዎች መካከል የፕሮግራሞችና የቤተ-ሙከራ አገልግሎቶች አክሬዲቴሽን አንዱ መሆኑን የጠቆሙት የኮሌጁ የጥራት ማረጋገጫና ማሻሻያ መሪ ዶ/ር መቅደስ ማሞ በኮሌጅ ደረጃ ያሉ ፕሮግራሞችን ከአለምአቀፋዊው መመዘኛ ጋር ተስተካካይ ለማድረግ ሊወሰዱ የሚገባ እርምጃዎችን የሚዳስስ የምክክር መድረክ ይሆናል ብለዋል።
የፕሮግራም አክሬዲቴሽን ቅድመ ሁኔታዎችንና አፈጻጸሞቹን የተመለከተ ገለጻ በሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ የጥራት ማረጋገጫ ዳይሬክተር ዶ/ር አቻምየለሽ ገ/ጻዲቅ እና በም/ዳይሬክተሯ መቅደስ መኮንን አማካኝነት ቀርቧል።
ሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ
ሁሌም ለልህቀት!
በዚህ ይከታተሉን:-
***
Facebook: https://www.facebook.com/Hawassa.University?mibextid=ZbWKwL
Website: https://www.hu.edu.et
>>Click here to continue<<
Hawassa University






